ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንዲት አይጥ ወደ አያ ዝሆን ሄዳ ልጁን ለልጇ እንዲድርላት ጠየቀችው። አያ ዝሆንም፤ “እንዴት ባክሽ? እንዴት ብትደፍሪኝ ነው ልጄን ለልጅሽ የተመኘሻት?! እኔ ማን እንደሆንኩ አታውቂም ማለት ነው፡፡ ከእንስሳት ሁሉ ግዙፉና ጠንካራው እኔ ነኝ፡፡ ጥርሴ ልዩ ዋጋ ያለው አንጋፋ…
Read 4769 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ አዋቂና አስተዋይ የተባ ለመምህር ተከታዮቹን ይዞ ረዥም መንገድ ይሄድ ነበር ይባላል፡፡ በመንገዳቸው ላይ አንዲት የታሠረች ጥቁር ላም ይመለከታል፡፡ ከዚያም ወደ ተከታዮቹ ዞሮ፤ “የዚችን ጥቁር ላም ወተት መጠጣት ውጉዝ ነው!” አለ፡፡ ተከታዮቹ በአንክሮ አዳመጡት፡፡ መንገዳቸውን ቀጠሉ፡፡ ወደ አንድ መንደር ሲደርሱ፤…
Read 3954 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 26 October 2013 13:38
ቤቱን በእሳት ለኩሶ “እንዴት ያለ ብሩህ ቀን እንደሆነ ተመልከቱ” ይላል
Written by Administrator
አንድ እሥር ቤት ውስጥ የሆነውን ነገር ቆይተው ሲያስቡት ተረት እንጂ በዕውነት በታሪክ የተከሰተ አይመስልም፡፡ የእሥር ቤቱ ክፍል አራት በአራት ነው ፡፡ ከሃምሣ እስከ ስልሣ የሚሆኑ እሥረኞች ታጭቀውበታል፡፡ የሚተኙት እንደጨፈቃ ተጨፍቀው ነው፡፡ ጠዋት ሲነጋ ቀኑን ለመግፋት ዳማ፣ ዶሚኖ፣ ቼዝ እና እዚያው…
Read 4360 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 19 October 2013 11:27
“ሶስት መቶ ስልሣ ዓይነት ዐይብ ያለውን ህዝብ ማስተዳደር ከባድ ነው” የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ደጐል
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የሥነ - ከዋክብት ተመራማሪ በአንድ የገጠር ከተማ ይኖር ነበረ፡፡ የዚህ ሰው የሁልጊዜ ፈሊጥ ማታ ማታ ከቤቱ እየወጣ የሰማይ ላይ ከዋክብትን ማየትና የሰው ልጆችን ዕጣ -ፈንታና የተፈጥሮን አካሄድ መመርመር ነበር፡፡ ይህን ክህሎቱን ከጊዜ በኋላ የተረዱ የከተማይቱ ሰዎች…
Read 4178 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 12 October 2013 12:27
እናታቸው አንድ ያልሆነች ልጆች - አንዱ “ቁይልኝ!” አንዱ “አንጉችልኝ”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አለቃ ገብረሃና ታመው ቤታቸው አልጋ ላይ ይውላሉ፡፡ አንዲት በሞጥሟጣነቷ በሰፈሩ የምትታወቅ ሴት ልትጠይቃቸው ትመጣለች፡፡ “አለቃ እንደምን አረፈዱ?”“ደህና ነኝ - እግዚሃር ይመስገን” አሉ አለቃ፡፡ “ሰውኮ አጥብቆም አልነገረኝ፡፡ ለመሆኑ ምንዎትን ነው ያመመዎ?” አለቻቸው፡፡ አለቃ ላለመለስ ፈልገውም ይሁን፣ ግራ ተጋብተው…
Read 5731 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ላታ ኤኬና ሾሮይ ብት ዎሬስ) - የወላይታ ተረት ከዕለታት አንድ ቀን፣ ከአንድ እርሻ አጠገብ፣ አንድ ኮሳሳ ውሻ ተኝቶ ፀሐይ እየሞቀ ሳለ፤ አንድ የተራበ ተኩላ ድንገት ከተፍ ይልበታል፡፡ ከዚያም ያንን ውሻ ለመብላት አሰፍስፎ፤ “እንዳትነቃነቅ! የዛሬ ቁርሴ አንተ ነህ!” ይለዋል፡፡ ውሻውም፤ “ጌታ…
Read 3673 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ