ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን በህይወቱ ሁሉ ነገር የተሳካለት ሚስትም፣ ልጆችም አፍርቶ ጥሩ ስራ እየሰራ የሚኖር ሰው ነበር፡፡ በህይወቱ ግን፤ ቅር የሚለው አንድ ሰው ነበር፡፡ ስለዚህም አንድ ቀን፤“ዕውነት መጥፋቷ በጣም ቅር ይለኛል” አላት ለባለቤቱ፡፡“እንግዲያው እውነትን ራስህ ፈልጋት” አለች ባለቤቱ፡፡ሰውየው ሁሉንም ንብረቱንና ቤቱን…
Read 1681 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ አዞ ከሚስቱ ጋር በጣም ጥልቅ፣ ጨለማና በፈጣኑ የሚወርድ ወንዝ ውስጥ ይኖር ነበር፡፡ አንድ ቀን ሚስትየው “የዝንጀሮ ልብ አምሮኛል፡፡ በጣም በጣም ርቦኛል፡፡ እንደምንም ብለህ አንድ እንኳን አምጣልኝ እባክህ” ትለዋለች ለባሏ፡፡“ዝንጀሮ የሚኖረው መሬት ላይ፣ እኛ የምንኖረው ውሃ ውስጥ፤ እንዴት አድርጌ ዝንጀሮ…
Read 2362 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የአረቦች ጥንታዊ ተረት አለ፡፡አንድ እጅግ በጣም የናጠጠ የሀብታም ቤተሰብ ውስጥ የተወለደ ልጅ ነበር፡፡ ወላጆቹ ከልጅነቱ ጀምሮ እጅግ አድርገው ያሞላቅቁታል፡፡ እሱ ጠይቆ እምቢ የሚባል ምንም ነገር የለም፡፡ ‘ግመሎች ግዙልኝ’ ሲል በመቶ የሚቆጠሩ ግመሎች ወዲያው ተገዝተው ይቀርቡለታል፡፡ ‘የምኖርበት ቤት ሰለቸኝ’ ሲል…
Read 2005 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 19 August 2023 20:04
“ሁሉንም ዕንቁላልህን አንድ ቅርጫት ውስጥ አታስቀምጥ” “ገና ሳይፈለፈሉ ጫጩቶች መቁጠር አትጀምር”
Written by Administrator
ሁለት መንገደኞች ራቅ ወዳለ አገር ለመሄድ ጉዞ ጀምረዋል፡፡ ሁለቱም የተለያየ ጠባይ ያላቸው ናቸው፡፡ አንደኛው፤ በህይወቴ ሙሉ ዕውነት ፈፅሞ ተናግሮ የማያውቅ ነው፡፡ ሁለተኛው ደግሞ ዕድሜውን በሙሉ ውሸት የሚባል ነገር ፈፅሞ ተናግሮ የማያውቅ ነው፡፡ ሁለቱ መንገደኞች ብዙ ከተጓዙ በኋላ፣ ወደ ዝንጀሮዎች አገር…
Read 2043 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በአንድ መንደር የሚኖር አንድ ድመት ያለው ሰው አለ፡፡ ድመቱ በመንደሩ እየተዘዋወረ በርካታ የድመት ወዳጆችና ውሽሞች አፈራ፡፡ አንድ ቀን አንዷ ድመት ዘንድ፣ ሌላ ቀን ሌላ ድመት ዘንድ እየተዘዋወረ ሲወሰልት ከረመ፡፡ በውጤቱም የመንደሩ ድመቶች ሁሉ አረገዙ፡፡ አያሌ ተፈለፈሉ። የሰፈሩ ሰው ሁሉ በድመቶች…
Read 1938 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ዓለም ገና እንደተፈጠረችና ጊዜ መቆጠር ሲጀምር ማንከስ የተባለችው የቤት ድመት ጭራ ነበራት ይባላል። በጣም ግሩም ጭራ። ረዥም፣ እንደ ነብር ዥንጉርጉር፣ የሚያኮራና የሚያጎማልል።ማንከስ ድመት ኩሩ ናት። ጭራዋን ሽቅብ አቁማ ቀና ብላ ስትጎማለል ኩራቷ በማንም እንስሳ አይደረስበትም። ስታድንና ስትተኛ በስተቀር ጭራዋን አትሸመልለውም።የማንክስ…
Read 2172 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ