ርዕሰ አንቀፅ
የዛሬ ርዕሰ አንቀፃችንን ሁነኛ በምንለው ግጥም እናቀርበዋለን።አባቴ ለኔ አልነገረኝ…የታሪኬን ቅኔ ስንኝአባቴም ለእኔ አልነገረኝእኔም ለልጄ አልነገርኩኝ፡፡ታሪካችን…….እንደ ጽላታችን ሩቅእንደ ልቦናችን ድብቅእንደ ነጻነት ቅጥልጥል እንደባርነት ጭልምልምእንደ ጨዋነት ስልምልምእንደ አበሽነት ግብረ ገብእንደ ገበራችን ድርብታሪካችን……ተጓዥ እንደ ዓባይ ውሃጦረኛ እንደ መሳፍንትእንደ ቋጥኝ ጥርብ ደንጊያ፤ እንደ ላሊበላ…
Read 13966 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ታዋቂው ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ ጳውሎስ ኞኞ፣ “አንድ ጥያቄ አለኝ” የሚል የጋዜጣ አምድ ነበረው። አስቂኝ ጥያቄ ይጠይቃል። አስቂኝ መልስ ይሰጣል። (በዛሬ ጊዜ እንደዛ ያለ ፕሮግራም ወይም አምድ ባለመኖሩ ብዙ ቁምነገር- አዘል ቀልድ አምልጦናል።)ጥቂቶቹን እናስታውስ፡-“ለአንድ ጥያቄ አለኝ” አምድ አዘጋጅጥያቄ -…
Read 11834 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 11 December 2021 13:57
ሰውየው፤ “መሬት ላይ ሆኜ ልውጋህ ዛፍ ላይ ወጥቼ? ቢሉት ዛፍ ላይ ወጥተህ! አለ፤ ለምን ቢባል፤ እስከዛ ድረስ እቆያለሁ አለ” አሉ፡፡
Written by Administrator
የሀገራችን ፈላስፋና የታሪክ ምሁር እጓለ ገብረ ዮሀንስ “የከፍተኛ ትምህርት ዘይቤ፡፡” ብለው በጻፉት መፅሐፍት ውስጥ የሚከተለው ግጥም ይገኛል፡-ወጣቶች አነሱ ግንባራቸውን፤ ሊጠይቁ እኛን“ታውቁት እንደሆነ እስኪ ንገሩን”ባቀበቱ ዙሪያ መንገድ ይኖርን?፤ቪርጂልዮ መለሰ እንዲህም አላቸው-“መስሏችሁ ይሆናል እኛ የምናውቀውምንገደኞች ነን እኛም እንደናንተውትንሽ ቀድም አልንይ የደረስን አሁን…
Read 12281 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 04 December 2021 13:12
“ሸንጎ ተሰብስቦ ዕውነቱን ለሚስቱ የማይነግር ባል አይስጥሽ!” ታ ተረት
Written by Administrator
የአይሁዶች ተረት ነው፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ተፈላሳፊ ሰው በአንድ የገጠር ከተማ ይኖር ነበር። እያነበበና እየተመራመረ ሳለ፣ የሰፈር ልጆች ይመጡና፤“ምክር ስጠን… አስተምረን… አንድ ታሪክ ንገረን ወዘተ” እያሉ ያስቸግሩታል። አንድ ቀን ፈላስፋው፤ “ለምን አንድ የውሸት ታሪክ ፈጥሬ አባርሬያቸው አላርፍም” ብሎ ያስብና፤“ልጆቼ፤…
Read 12396 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሓቂ አተወካ እንተበልዎስ፣ ደሓን ሳዕኒ ተኸዲነ ኣለኹ በለ (የትግረኛ ተረት) አንዳንድ ተረትና ምሳሌ አንዴ ተነግሮ አልደመጥ ይላል። ስለዚህ ደግመን እንድንተርተው እንገደዳለን። የሚቀጥለው ተረትም የዚህ ዓይነት ነው።ከዕለታት አንድ ቀን አንድ እግረ-ጠማማ ገበሬ፣ ዘር ሊዘራ ወደ እርሻው ሄዶ ዘርቶ ሲመለስ፣ አለቃ ገብረሃናን…
Read 12392 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ ሁልጊዜ መኝታ ቤቱን ይዘጋና ይፀልያል፡፡ “አምላኬ ሆይ ያባቴን የንጉሱን መንግስት ወራሽ እሆን ዘንድ እባክህ ያረጀውን አባቴን በግዜ ከዚህ አለም አሰናብትልኝ” ይላል። ይህንን የልጁን ፀሎት የሰማው አባት፤ አንድ ቀን በጨለማ መልዕክተኛ መላዕክት ተመስሎ፤ “ወጣት ሆይ፤ ፀሎትህ…
Read 12993 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ