ርዕሰ አንቀፅ
ከኤዞፕ ተረቶች አንዱ እንዲህ ይላል፡፡ አንድ የጫማ ዕደሳ ሥራ ላይ የተሠማራ ጫማ ሰፊ፣ ገበያ አልመጣ ብሎት ይቸገራል፡፡ ስለዚህ ጫማ የማደስ ሥራውን ይተውና;፤.”.መድኃኒት አዋቂ ነኝ.. “ ብሎ የህክምና ሥራ ላይ ይሠማራል፡፡ “..ከማናቸውም በመርዝ ከሚመጡ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ መድኃኒቶች በቅናሽ ዋጋ…
Read 2701 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ህንዶች እንዲህ የሚል ተረት አላቸው።አንድ ጊዜ አሞራዎችና ቁራዎች ስምምነት ላይ ደረሱ አሉ። ስምምነታቸውም ከጫካ የሚያገኙትን ማንኛውንም ነገር እኩል ሊካፈሉ ነው።አንድ ቀን በአዳኞች ተመትቶ ቆስሎ መነቃነቅ የማይችል አንድ ቀበሮ ዛፍ ሥር ተኝቶ ያገኛሉ። በዙሪያው ተሰበሰቡ።ቁራዎቹ፡- “ከወገቡ በላይ ያለው የቀበሮ ገላ ክፍል…
Read 3667 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 12 March 2023 10:30
“ሸክላ ሲሰበር ገል ይሆናል። መኳንንትም ሲሻሩ ህዝብ ናቸው” አንጋረ ፈላስፋ
Written by Administrator
በአንድ ቤተ-መንግሥት ውስጥ ሁልጊዜ የሚከበር አንድ ስነስርዓት ነበር። ማታ እራት ተበልቶ ገበታው ከፍ ካለ በኋላ ወይን ጠጅ በማብረጃ ይቀርብና ወግ ይወጋል። ጨዋታ ይመጣል። ቤተሰባዊ ውይይት ይደራል። ታዲያ ሁሌ ልዑሉ ከንጉሱ ጋር የሚያደርገው ክርክር አለ። ንጉሱ አስፈሪና ጨካኝ ናቸው ብሎ የሚያምነው…
Read 2824 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሁለት ጓደኛሞች ጥንብዝ ብለው ሰክረው መኪና ይዘው ወደ ሀገራቸው ይሄዳሉ። ክረምት ነው። ዝናብ ያካፋል። ድንገት በሹፌሩም መስታወት በኩል አንድ ጥቁር ጥላ የመሰለ ሰው መጥቶ በልመና መልክ እጁን ይዘረጋል። ሹፌሩ በዚህ ዓይን ቢወጉ በማይtaይበት ጨለማ እንዲህ ያለ ቀጭንና በጣም ረዥም ጥላ…
Read 3411 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በአንድ ሰፊ ቤት ጓዳ ውስጥ በመስኮት ሁለት ድመቶች የተንጠለጠለ ስጋ አይተው እንዴት አውርደው ሊወስዱ እንደሚችሉ መማከር ጀመሩ። “የምንችለውን ያህል እንዝለልና አንዳችን እንደምንም ብለን እንይዘዋለን፤” ተባባሉ። ሌሊቱን ሙሉ ሲዘልሉ አድረው ስጋውን ለማውረድ ለፉ። ግን አልቻሉም። ሊነጋጋ ሲል አንደኛው ድመት አንድ ዘዴ…
Read 3576 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 18 February 2023 19:43
“አገር ለመሸሸጊያ አልበቃ ካለችህ ቤተ-መንግሥቱ ሥር ገብተህ ተደበቅ!”
Written by Administrator
በፈረንሳይ አገር የሚገኘው “ቱር ኤፌል” ዘመናዊ ሐውልት፣ የአያሌ ጎብኚዎች መስህብ ነው። በዚህ ዙሪያ የሚያጠነጥን አንድ ታሪክ በየጊዜው ይተረካል።ነገሩ እንዲህ ነው።ሐውልቱ የተሠራው አያሌ አንጋፋና ወጣት ዲዛይነሮች ከተወዳደሩ በኋላ ነበር። “ያለ ጥርጥር የውድድሩ አሸናፊ የምሆነው እኔ ነኝ” የሚል አንድ አንጋፋ ሰዓሊ ውጤቱን…
Read 2732 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ