ርዕሰ አንቀፅ
“አንድ ሃሳብ ላይ መድረስ አለብንና የመጨረሻ ሃሳብ ስጡበት”ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉስ ልጆች ሶስት ልጆቻቸውን ጠርተው “እንግዲህ ልጆቼ፤ ዕድሜዬ እየገፋ፣መቃብሬ እየተቆፈረ፤ የመናዘዣዬ ክሬ እየተራሰ ያለሁበት የመጨረሻዬ ሰዓት ላይ ደርሻለሁ፡፡ ስለዚህ እያንዳንዳቸሁ ውርስ ትወስዱ ዘንድ ለሃገራችሁ ልትሰሩላት የምትችሉትን ነገር ትነግሩኛላችሁ፡፡ በሃሳቡ…
Read 13754 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 07 November 2020 13:10
አገሩን የማያውቅ ሰው መሬት እየረገጠ መሬትን ይረግማል - የአፋር ተረት
Written by Administrator
"ለወጣቱ፤ የመንግሥቱ ለማን ግጥም “መርፌ - ትሰራለህን” ማንበብና በዚያ አቅጣጫ መጓዝ የአባት ነው፡፡ በየትኛውም አቅጣጫ! ወጣቱ በሥነ ምግባር ረገድ፣ የሰውን ፀባይና ችሎታ በሚመረምር መልኩ አዕምሮው መታነፅ አለበት፡፡ ዕውቀትን መሰረት ሳያደርግ ለትግል ብቻ ብናዘጋጀው፣ የፕሮፓጋንዳ ወይም የአጀንዳ ማስተላለፊያ አሸንዳ ቱቦ ነው…
Read 13012 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ቤተሰብ ውስጥ ያለ አንድ አስቸጋሪ ልጅ ነበረ፡፡ ይሄ ልጅ ነጋ ጠባ ማልቀስ ነው ሥራው፡፡ ሞገደኛ ነው፡፡ አባት፤ “አንተ ልጅ እረፍ፤ እምቢ ካልክ ዋ! ለጅቡ ነው የምሰጥህ” ይሉታል፡፡ ልጅ ለጥቂት ጊዜ ዝም ይላል፡፡ ሆኖም ብዙ ሳይቆይ እንደገና…
Read 13170 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ከታዋቂው መምህርናa ደራሲው ባለቅኔአችን ከከበደ ሚካኤል ጋር አንድ የሀገራችን ገጣሚ ተገናኝቶ ሲወያይ :-“እስከዛሬ ከፃፉልን ግጥሞች የትኛውን በጣም ይወዱታል ብሎ ጠየቃቸው”አቶ ከበደም፤ ልጅን ማመረጥ አይቻልም፡፡ “ከልጅ ልጅ ቢለዩ አመትም አይቆዩ ሲባል አልሰማህም” ይሉታል፡፡ ገጣሚውም፤ “እርግጥ ነው አቶ ከበደ…
Read 11757 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 19 October 2020 00:00
“አንድ ወደፊት ሁለት ወደ ኋላ” One step forword two step back
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ይመክትበት ጋሻ፣ ይሰብቀው ጦር፣ ይመለቅቀው ቃታ ያለው አንድ ጀግና አርበኛ ወደ ጦርነት ሊሄድ ይዘጋጅ ነበር አሉ፡፡ መሣሪያውን ይወለውላል፡፡ ዝናሩም ይሞላል፡፡ ጦርና ጋሻውን ያመቻቻል፡፡ በሠፈሩ ታዋቂው ጀግና እሱ በመሆኑ፣አሁንም አሁንም የሰፈሩ ሰው መልዕክተኛ ይልክበታል፡፡ “ኧረ ጠላት ደረሰ እኮ”…
Read 12672 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ከሞጣ (ጐጃም) ገበያ መልስ ሁለት ሰዎች ይገናኛሉ፡፡ ከሁለቱ አንደኛው “ቀ” ማለት አይችልም፡፡ ስለዚህም በቦታዋ “ፀ” የምትለዋን ፊደል ይተካባታል። አንደኛው ሰውዬ፡- "እንደምን ውለሀል ወዳጄ?"ሁለተኛው ሰውዬ፡- "ደህና እግዚአብሔር ይመስገን፤ ከወዴት እየመጣህ ነው?"አንደኛው -"ከሞፃ"ሁለተኛ - "ምን ይዘሃል?"አንደኛው - "ድግፃ" (ከድግጣ…
Read 16258 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ