ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 02 August 2014 11:23
ክረምት የሚያወጣውን ምግብ፤ ዳገት የሚያወጣውን ጉልበት ባለቤቱ ያውቀዋል!
Written by Administrator
(ዘር ያጣን ሸረት፣ አናነ ያጣን ጉርበት፣ አባመታ ይኸን)- የጉራጊኛ ተረትአንድ የአፍሪካ ተረት እንዲህ ይላል :-ከዕለታት አንድ ቀን ባልና ሚስት ከፍተኛ የመኩራራት ደረጃ ላይ ይደርሳሉ፡፡ ሚስት - “በሩን ዝጋና ተኛ” ትለዋለች ባሏን፡፡ባል - “አንቺ ምን ሥራ ይዘሽ ነው እኔ በር የምዘጋው!”…
Read 5320 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የአፍጋኒስታኖች ተረት እንዲህ ይላል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው ሚስቱ ድርስ-እርጉዝ ሆና ስለነበር ለሚወለደው ወይም ለምትወለደው ልጅ አልጋ ሊያሰራ፤ ወደ አልጋ ሰሪ ሄደ፡፡ ያ አልጋ ሰሪ አናጢ፤ “ምን ፈልገህ ወደኔ መጣህ?” ሲል ይጠይቃል፡፡ “ለልጄ አልጋ ላሰራ ፈልጌ ነው” ይላል አባት፡፡…
Read 7447 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ኣፀቢቕና ኣይንበኣስ፣ እንተ ተዓረቕና ከይንጠዓስ)አንድ የአሜሪካ ጋዜጣ ላይ የሚከተለው ሰፍሯል፡፡ የሚከተለው ኩባንያ (መሥሪያ ቤት) አባል መሆን ይፈልጋሉ?” በሚል ርዕስ፡፡ ነገሩ ዕውነት ነው፡፡ ግን ላታምኑ ትችላላችሁ፡፡ ይህ ኩባንያ ከ500 ጥቂት ከፍ ያሉ ሠራተኞች አሉት፡፡ ኩባንያው የሚከተለው ስታቲስቲክስ አለው፡- ካሉት አባላት 29ኙ…
Read 6034 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“ሰዌን ሰንትዲ ጌለእዮ ኤኬቴስ” - የወላይታ ተረት ኒኮስ ካዛንትዛኪስ፤ “ዞርባ ዘ ግሪክ” የሚከተለውን ይላል፤ ሟቹ ዶክተር ዮናስ አድማሱ እንደተረጐመው:- ከዕለታት አንድ ቀን ጠዋት በአንድ ዛፍ ቅርፊት ሥር ሊፈለፈል የሚዘጋጅ አንድ የቢራቢሮ ሙጭ አፍጥጬ ስመለከት፣ ቢራቢሮዋ የተሸፈነችበትን ኮፈን ሰብራ ለመውጣት ቀዳዳ…
Read 5033 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 05 July 2014 00:00
“ስንት ሰዓት ነው?” ቢሉ ከተሜው፤ “የዘመኑ ሰዓትና የዘመኑ ሰው ውሸታም ነው፡፡ ዝም ብለው ጥላዎትን አይተው ይሂዱ!” አለ ባላገር፡፡
Written by Administrator
ደራሲ ከበደ ሚካኤል ከፃፏቸው አጫጭር ትርክቶች መካከል የሚከተለው ይገኝበታል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድፈረሰኛ ተራራ እየወጣ ሳለ፤ አንድ፣ አንድ እግሩ ቆራጣ የሆነ ሰው ያንን መንዲስ የሚያክልና ጫፉ ሩቅ የሆነ ተራራ፤ እየተንፏቀቀ ለመውጣት ሲፍጨረጨር ያገኘዋል፡፡ ያም እግሩ የተቆረጠ ሰው፡- “ጌታዬ እባክህ የተወሰነ…
Read 5584 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(በቁም ያልረዳ ዘመድ ሲሞቱ አርባ ይደግሳል)ከዕለታት አንድ ቀን ሶስት ሰዎች አንድ ጫካ እያቋረጡ ሳሉ፣ አንዲት የወፍ ጫጩት ከዛፍ ላይ ጎጆዋ ወድቃ መሬት ላይ ያገኙዋታል፡፡ አንደኛው - “ቤቴ ወስጄ እንደ ዶሮ ጫጩት አሳድጋታለሁ” አለ፡፡ ሁለተኛው - “ለጥናትና ምርምር ትጠቅማለች፡፡ ወደ ላቦራቶሪ…
Read 5645 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ