ርዕሰ አንቀፅ
ብዙ ዕውነት ሲቆይ ተረት ይሆናል!ከዕለታት በአንደኛው የዱሮ ዘመን፤ የአንድ የፖለቲካ ድርጅት አባላት፤ ድርጅታቸውን ይተዉና ወደ መንግሥት ይገባሉ፡፡ በመንግሥት ሥር አንድ አለቃ ተመድቦላቸው እየነቁ፣ እየበቁ፣ እየተደራጁ ኑሮ ይጀምራሉ፡፡ በመካከል አንደኛው ወደ ኪውባ ለከፍተኛ የንቃት ትምህርት ይላካል፡፡ ተምሮ ሲመለስ አንድ አዲስ ክስተት…
Read 6415 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ባለሟሎቻቸውን ይዘው ወደ አንድ ጥቅጥቅ ወዳለ ደን ይሄዳሉ፡፡ ከዚያም፤ “በሉ ዛሬ ዒላማና ማነጣጠር እንወዳደራለን፡፡ የምትፈልጉትን ዒላማ መርጣችሁ ምቱ” አሉ፡፡ በመጀመሪያ አንደኛው ባለሟል፤ “እኔ እዚያ ከሩቅ የሚታየውን ቅንጭብ ለመምታት እፈልጋለሁ” ብሎ አነጣጠረና ተኮሰ፡፡ የቅንጭቡን አንድ ቅርንጫፍ…
Read 4125 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 22 September 2012 10:47
ጫቁወው አው በይ ጊድ ጭመይ ኦይችን ጭቅዳጋ፤ ዎረነ በይስ ግን እ ጠይኮሽን ግን ጫቅስዳጋ ዎረነ ያጌስ
Written by
(“አንተ መሀላ የት ትሄዳለህ” ይላሉ ሽማግሌ “የማለውን ለመግደል” ይላል መሀላ፡፡“ካጣኸውስ?” ቢሉት፤ “ያስማለውን እገላለሁ” ይላል - (የአማርኛ ተመሳሳዩ) ህንዶች የሚተርቱት አንድ አፈ - ታሪክ እንዲህ ይላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ አካባቢ፣ አንዲት ነብሰ - ጡር እናት፤ ጊዜዋ ደርሶ ኖሮ፣ ሽንት ውሃዋ…
Read 3913 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 15 September 2012 14:23
“የሚታመን ውሸት ለመዋሸት ከፈለግህ፤ የማይታመን እውነት አትናገር” - የጃፓኖች አባባል
Written by
“እያንዳንዷ ሩዝ ላይ የሚበላት ሰው ስም ተፅፏል!” - የህንዶች አባባል በአንድ ወቅት እንደዋዛ ያለፍናቸው ታሪካዊ ክስተቶች ሲቆዩ ተረት ወይም አፈ-ታሪክ ይመስላሉ፡፡ አንድ ጊዜ በሀገራችን እንዲህ ሆነ፡- በዱሮ ዘመን ነው፡፡ አንድ እውቅና ትልቅ ባለሥልጣን በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ስብሰባ ይጠራሉ፡፡ ሌሎች…
Read 4339 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ነብሷን ይማርና፤ ዶሮ እንደዛሬው አልቀመስ ሳትል በፊት፤ በብርም በብር ተሃምሣም ትሸጥ በነበረ ጊዜ፤ የሚከተለውን ተረት ከዓመታት በፊት ተርተነዋል ለአንድ በዓል ብለን፡፡ ያኔ ያልነውን ላልሰማና ሰምቶ ዝም ላለ ዛሬም መተረቱ አስፈላጊ ሆኖ ነው እንጂ፤ አሁን ቅንጦት ሊመስልብን ይችላል፡፡ እነሆ፡- የዕንቁጣጣሽ ዕለት…
Read 4836 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በምፀታቸው ረቂቅነት የሚታወቁት ፀሀፌ-ተውኔት መንግሥቱ ለማ ስለ አካላዊ እንቅስቃሴ በድራማ ውስጥ ሲያስተምሩ፤ ድራማ ሲሠራማንኛውም የሰውነታችን ክፍል ሊንቀሳቀስ ይገባዋል ለማለት የሚከተለውን ተረት ይጠቅሱ ነበር፡፡ እነሆ፡- ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ለምድር ለሰማይ የከበዱ ዲታ፣ በጣም የሚፈሩ የሚከበሩ ትልቅ ሰው ነበሩ፡፡ እኒህ ሰው…
Read 4967 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ