ዋናው ጤና
በሁለት ዓመት 250 ህሙማንን ለማሳከም አቅዷል “ሞት በኩላሊት ይብቃ” የተሰኘ በጐ አድራጎት ማህበር፣ ገንዘብ በማሰባሰብ በኩላሊት ህመም የሚሰቃዩና ረዳት የሌላቸውን ህሙማን ለመርዳት ማቀዱን አስታወቀ፡፡ በኩላሊት ህመምተኞች፣ በባለሙያዎችና በበጐ ፈቃደኛ መስራች አባላት የተቋቋመው ማህበሩ፤ሥራ የጀመረ ሲሆን በመጀመሪያዎቹ ሁለት ዓመታት 250 ያህል…
Read 4732 times
Published in
ዋናው ጤና
ባለሙያዎች ራስን የማጥፋት ምልክቶች እንዳሉ ይገልጻሉ“ታላቅ እህቴ ከእህቶቿና ከዘመዶቿ ሁሉ እኔን መርጣ ወርቆቿን በአደራ እንዳስቀምጥላት ስትሰጠኝ፣ አደራዬን ጠብቄ ንብረቷን በፈለገችው ጊዜ እንደማስረክባት እምነቴ ፅኑ ነበር፡፡ ፈጽሞ ባላሰብኩትና ባልጠረጠርኩት ሁኔታ ወርቆቹ ከቁምሳጥኔ ውስጥ ተሰርቀው ተወሰዱብኝ፡፡ ሁኔታው ከአቅሜ በላይ ነው፤ አሁን ማን…
Read 8333 times
Published in
ዋናው ጤና
በጠዋት ቡና የመጠጣት ሱስ ያባቸው ሰዎች፤ የለመዱትን ካጡ የደም ፍሰት ሂደታቸውና በአንጎላቸው ውስጥ የሚካሄደው ኤሌክትሪካል ሲስተም እንደሚዛባ አንድ ጥናት አመለከተ፡፡ ሁልጊዜ ጠዋት ጠዋት ቡና የመጠጣት ሱስ ያለባቸው ሰዎች፤ በቡና ውስጥ የሚገኘው ካፌይን በህብለ-ሰረሰራቸው (Spinal cord) ውስጥ የሚገኙትን የደም ቅዳ ቧንቧዎች…
Read 6748 times
Published in
ዋናው ጤና
• በዓለማችን ከ50 ሚሊዮን በላይ የኢፕሊፕሲ ተጠቂዎች አሉ• ከነዚህ መካከል 1 ሚሊዮን የሚሆኑት በአገራችን ይገኛሉ• ከህሙማኑ መካከል 85% የሚሆኑት ህክምና አያገኙም በአገረ እንግሊዝ ለሃያ አምስት አመታት ቆይታ ወደ አገሯ በተመለሰችውና የኢፕሊፕሲ (የሚጥል በሽታ) ታማሚ በነበረችው ወ/ሮ እናት የእውነቱ የተቋቋመው Care…
Read 9712 times
Published in
ዋናው ጤና
የሴት ልጅ ግርዛትን በ10 አመት ውስጥ ለማስቆም ቃል ተገብቷል ከ5 አመት በፊት በአፈር ምድር የተፈፀመ እውነተኛ ታሪክ ነው፡፡ እናት ሴት ልጇን በባህልና በወጉ መሠረት አስገርዥ ተባለች፡፡ እንደተባለችው አደረገች፡፡ የመጀመሪያ ልጇን አይኗ እያየ ለገራዦች (ብልት ተልታዮች) አሣልፋ ሰጠች፡፡ ህፃኗ ተገረዘች፡፡ በግርዛቱ…
Read 4672 times
Published in
ዋናው ጤና
በቅርቡ ምርቱን ወደተለያዩ የአፍሪካ አገራት ለመላክ አቅዷል በዓለም በወተት ምርቷ ታዋቂ በሆነችው ኒውዝላንድ ውስጥ የሚገኘው ፎንቴራ የተባለው ወተት አምራች ድርጅት በፋፋ የህፃናት ምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ውስጥ እየተመረተ ለገበያ የሚቀርበው አንከር ወተት፤ በዓመት 2.5 ሺህ ቶን ወተት እያመረተ ለገበያ እያቀረበ እንደሆነ…
Read 5967 times
Published in
ዋናው ጤና