ዋናው ጤና
ሙዳይ የበጎ አድራጎት ድርጅት ላም በረት መናኸሪያ፣ በጎ ፈቃደኞችን በማሰማራት ከትናንት በስቲያ ጀምሮ ወደ መናኸሪያው የሚገቡና ከመናኸሪያው የሚወጡ መንገደኞችን እጅ የማስታጠብ ሥራ መጀመሩን ያስታወቀ ሲሆን፤ በዚህም በመላው ዓለም የተሰራጨውንና በቅርቡም ወደ አገራችን የገባውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ…
Read 2595 times
Published in
ዋናው ጤና
እስካሁን በሙቀት ልየታ የተጠረጠሩ 6 ሰዎችን አስረክቧል ሀሌሉያ አጠቃላይ ሆስፒታል ለተገልጋዮች የሙቀት ልየታ ምርመራ መጀመሩን አስታወቀ:: ሆስፒታሉ ሀሙስ ረፋድ ላይ ለጋዜጠኞች በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኮረና ቫይረስ (ኮቪድ 19) በሀገራችን መከሰቱ ከተነገረ ጊዜ ጀምሮ 300ሺህ ብር በጀት በመመደብ፤ ኮሚቴ በማቋቋምና ለ400…
Read 3058 times
Published in
ዋናው ጤና
“ያገባናል” የበጐ አድራጐት ድርጅት ከ“ሻዴም ሚዲያና ኮሙኒኬሽን” ጋር በመተባበር በ46ቱም የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የሚተገበር “ጤናማነት ለራስ” የተሰኘ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የማንቂያ ንቅናቄ ሀሙስ መጋቢት 3 ቀን 2012 ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…
Read 2555 times
Published in
ዋናው ጤና
ፋብሪካው ጥቅም ላይ የዋሉ ጠርሙሶቹን በግዥ ይሰበስባል ከሚያገኘው የሽያጭ ትርፍ ላይ በዓመት 20 ለሚደርሱ የኩላሊት ህሙማንን የሚያሳክምና ለህሙማኑ ነፃ የመጠጥ ውሃ የሚያቀርብ የውሃ ፋብሪካ ሥራ ጀመረ፡፡ በጎልድ ግሩፕ እየተመረተ ለአገር ውስጥ ገበያ የሚቀርበው ‹‹ጎልድ ውሃ›› ምንም አይነት ሰው ሰራሽ ማጣፈጫዎች…
Read 3335 times
Published in
ዋናው ጤና
- የአገር ውስጥና የውጭ ተቋማት ይሳተፋሉ - ‹‹ለ30 ሺህ ሰዎች ነፃ የምክር፣ የምርመራና የህክምና አገልግሎት ይሰጣል›› በአዲስ አበባ የግል ጤና ተቋማት አሰሪዎች ማህበር አዘጋጅነት የሚካሄደው “ለጤናዬ እጠነቀቃለሁ” የጤና ኤክስፖ የፊታችን ሰኞ በሚሊኒየም አዳራሽ ይከፈታል፡፡ እስከ ረቡዕ ድረስ ለሶስት ተከታታይ ቀናት…
Read 3205 times
Published in
ዋናው ጤና
በየወሩ ለ90 ህሙማን ነፃ ህክምና ይሰጣል ፓስተር ዮሴፍ እውነቱ በተባሉ ባለሀብት የተከፈተው ራፋ ክሊኒክ አገልግሎት መስጠት የጀመረ ሲሆን፤ ክሊኒኩ በአገራችን በአሁኑ ወቅት ቁጥራቸው ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ የመጣው የአዕምሮ ሕሙማን በቂ ሕክምና ለማግኘት የሚችሉበትን ዕድል በማመቻቸት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ…
Read 3265 times
Published in
ዋናው ጤና