ማራኪ አንቀፅ

Saturday, 10 April 2021 13:32

"የሚመጣው አልፏል"

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“--ይቅርታ ንጉሥ ሆይ፤የንጉሥ ግድያ እኮ ህይወት ነው፡፡ በንጉስ እጅ መሞት ታላቅ ዕድል ነው፡፡ የሕዝቡም ጥያቄ “ሞታችን በንጉሥ እጅ መኾን ሲገባው ለምን ዐማፂያኑ ይገድሉናል? እኛ፣ ንጉሥ መቼ መጥተው እንደ በግ ይባርኩናል? በጉጉት የምንጠብቀው ጥይታቸው መች ይገድለናል? በንጉሥ እጅ የመሞት ዕጣ መች…
Rate this item
(1 Vote)
(መቅድም)የዚህን መጽሐፍ ርዕስ የሚመለከቱ ፖለቲከኞችና የፖለቲካ ተንታኞች በቀዳሚነት የደራሲውን ማንነት ለማወቅ እንደሚፈልጉ እገምታለሁ፡፡ የሙያ ማንነቴን በተመለከተ የዘመናችን በይነ-መረብ ያለብዙ ድካም በቂ መረጃ እንደሚሰጣቸው አምናለሁ። የፖለቲካ ‘የጀርባ ታሪኬን’ በሚመለከት ግን ብዙ እንዳይቸገሩ ስለ ራሴ በጥቂቱ ልግለጽ። የልጅነት ዘመኔ አስተሳሰብ የተቃኘው በአብዛኛው…
Monday, 15 March 2021 07:54

ቤተኛ ባይተዋርነት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 ጆርጅ ዚመል የተባለ የሥነ-ማኅበረሰብ ጥናት ሊቅ “ቤተኛው ባይተዋር” (ዘ ስትሬንጀር) የተሰኘ ጽሑፍ አለው። ይህ በብዙ መስኮች ላይ ተጽዕኖውን ያሳደረ ጽሑፍ ቤተኛ ባይተዋርነት ያለውን ልዩ ባህርይ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።ዚመል እንደሚለው፤ “ቤተኛ ባይተዋር” ማለት፤ ቤተኛነትንም ባይተዋርነትንም በአንድ ላይ አጣምሮ የያዘ ሕይወት ማለት…
Monday, 22 February 2021 07:14

ማራኪ አንቀፅ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 ሕግ 2በጓደኞችህ ላይ እምነት አታሳድር፤ ጠላትህን እንዴት እንደምትጠቀመበት እወቅ!ብያኔጓደኞችህን ስጋ፤ ተጠንቀቅም፤ በፍጥነት ሊከዱህ ይችላሉና፤ በቀላሉ ለቅናት ስለሚጋለጡ፡፡ ሞልቃቃ፣ ባለጌና አምባገነነንም ይሆናሉና፡፡ የቀድሞ ጠላትህን ቅጠረው ከጓደኝህ የበለጠ ታማኝ ይሆናል፤ ምክንያቱም ማረጋገጥ አለበትና፡፡ በእርግጥ ከጠላቶችህ ይበልጥ አጥብቀህ መፍራት ያለብህ ጓደኞችህን ነው፡፡ ጠላት…
Saturday, 30 January 2021 16:14

እንደ መንደርደሪያ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 “እኔ ፖለቲካ አልፈራም! ፖለቲከኞችን ግን እፈራለሁ” ይለኝ ነበር አንድ ወዳጄ፡፡ይሄ አባባል ትክክል መሆኑ ዘግይቶ ነበር የገባኝ፡፡ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገሮች ከፖለቲካ ውጪ ነኝ ማለት እጅግ ከባድ ነው፡፡ ምክንያቱም አድሎ፣ መገለል፣ የሰብአዊ መብት ጥሰት፣ የኑሮ ውድነት፣ የመፃፍና የመናገር ዴሞክራሲያዊ መብት አፈና…የቀን…
Rate this item
(1 Vote)
የተአማኒነት አቀራረብጥንታዊያን ግሪኮችና ሮማያዊያን ንግግር ዐዋቂዎች፤ አንድ ክርክር ይበልጥ አሳማኝ የሚሆነው አድማጭ በተናጋሪው ላይ እምነት ሲኖረው ነው ብለው ያምናሉ፡፡ እንደ አርስጣጣሊስ (Aristotle) እምነት፤ አንዲህ ዓይነት ነገር የሚኖረው በተናጋሪው የቀደመ ዝና ሳይሆን በወቅቱ የሚቀርበው በራሱ በንግግሩ ውስጥ በባለው አሳማኝ ፍሬ ነገር…
Page 4 of 15