ማራኪ አንቀፅ
...ኑሮን (ፖለቲካን) ማማረሩ ምንም ፋይዳ እንደሌለው እስካሁን ካልተገነዘባችሁ መቼም አትገነዘቡም፡፡ ማማረሩ የማይቀር ከሆነ ደግሞ አዲስ አይነት የማማረሪያ መንገዶችን ቢያንስ መሞከሩ ሳይሻል አይቀርም፡፡ ማማረር ካልቀረ የሚመር እና የሚሰለች ባይሆን አይሻልም? ምን ትላላችሁ?! የኑሮን ሱሪ ባንገት ማጥለቅ እና ማውለቅ ከተለማመዳችሁ፣ በአዲስ ዘዴ…
Read 2949 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
Read 3361 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ቅዳሜ ስምንት ሰዓት ተኩል፡፡ አዲሱን ቤቴን ለማደራጀት፤ ቀስ እያልኩ የቤት እቃዎች ገዝቶ ማሟላት ከጀመርኩ አንድ ዓመት ሞላኝ፡፡ የቀረኝን የመጽሐፍ መደርደሪያ ለመግዛት በባልደረቦቼ ጥቆማ መሰረት፣ “ፍሎውለስ ፈርኒቸርስ” የሚባል ቤት መጥቻለሁ፡፡ የሱቁ ስፋት የትየለሌ፤ ምርጫውም ብዙ ዓይነት ነው፡፡ “የእንጨት ይሻልሻል የብረት?” አለኝ፣…
Read 3383 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ሰውየው ከውሳው ጋር እየተጓዘ ነው፤ የአካባቢውን ውበት በተመስጦ እያደነቀ:: ድንገት ግን አንድ ነገር ተከሰተለት-ለካንስ ሞቷል፡፡ አዎን…ለካንስ እሱም ሆነ ይሄ እግሩ ስር ኩስኩስ የሚለው ውሻ ከሞቱ ሰነባብተዋልና፡፡ መሞቱን መዘንጋቱ ደንቆታል፡፡ ምናልባትም ገና በቅርቡ በመሞቱ ይሆን? ይሆናል፡፡ ብቻ እሱና ውሻው ጉዟቸውን ቀጥለዋል፡፡…
Read 3668 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
--የታሪክ ሰነዶች እንደሚያስረዱት፣ የመጀመሪያው የግብጽ መሪ ኸዲቭ እስማኤል፣ የዓባይ ተፋሰስ አገራትን ‹‹ውሃ›› ለማስገበር ወረራ አድርጓል፡፡ የግብጽ ጦር ሠራዊት አስቀድሞ ሱዳንን ያዘ፡፡ በ1868 ዓ.ም. ከከረን ወደ ደጋማው የኢትዮጵያ ክፍል ተመመ:: የኢትዮጵያው ንጉሥ አፄ ዮሐንስ አራተኛ፤ ጦርነቱን መግጠም አልፈለጉም፡፡ ይልቁንም በዲፕሎማሲያዊ መንገድ…
Read 4389 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
የከረረ ‹‹ብሔርተኝነት›› የሚያራምዱ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ፣ በማህበራዊና በሃይማኖታዊ የበላይነትን ይዘው አገዛዛቸውን ማስቀጠል ተቀዳሚ ተግባራቸው ነው፡፡ ይኸውም በዋናነት ሕዝብን ከሕዝብ ጋር ‹‹በብሔርና›› በኃይማኖት ማንነትን እንዲሁም የመሬት ወሰንን መሰረት ባደረገ ሕዝብ ከሕዝብ ጋር በማጋጨት፣ ጥላቻ እንዲፈጠርና ደም እንዲፋሰስ በማድረግ በተቻላቸው መጠን የማይታረቅ ቅራኔ…
Read 3183 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ