የግጥም ጥግ
ፍቅር ለቆሸሸውተስፋ ለሟሸሸውቀን በእድል ደመናሳይነጋ ለመሸውየሳቅን ውብ ኪነትሀዘን ላበላሸው...እንባ ወዴት ወዴትወዴት ነው ‘ሚሸሸው?ልብ ለጠበበው ልብ ለጨነቀውሳግ ለተጋለበው፣ እልህ ለታመቀውሕይወት ለመረረ፣ ቅስም ለደቀቀውከዐይኖች የሚፈልቀውፈልቆ የሚርቀው?እንባ አያሌው ሞኙን፣ ማነው ያታለለው?ልብህን ሽሽና፣ ነፃ ላውጣህ ያለውካይን አርያም ቁልቁል፣ ወዳፈር የጣለውበመራቅ መፍትሄ... በመራቅ ስርየት፥ ያለ…
Read 1216 times
Published in
የግጥም ጥግ
(አልተቀየምኩሽም። ተመለሺ ቅሪ!ወደጀመርንበት ፊትሽን አዙሪይንጋልሽ በምልሰትልቤ ይቀድመኛልዱካው ይታየኛልእንድረስ- እንድረስ- እንድረስየተባባልንበት የዘላለም ዳርቻተሰዷል ለብቻወደኋላ አያይም- መብረር አያቆምምእንባ ሽቅብ ደፍቷልአልፋ እና ኦሜጋመቅረትሽን ሰምቷልእንዳይተናኮልሽየመሸው ትዝታ- ሸኝሻለሁ ባይኔለሁለታችንም እኛን ላስታውስ እኔልቤ ይቀድመኛልዱካው ይታየኛልዱካው የራሴ ነውእከተለዋለሁደርሼ ብይዘውአብረሽው እንደሌለሽእንዴት ነግረዋለሁሳይፈነዱ ገናየጸሐይ እንቡጦች- ወደሚበቅሉበትልቤ መንገድ ስቷል… ኮኮብ…
Read 737 times
Published in
የግጥም ጥግ
ሳጣሽ ነው ውበትሽበተንጣለለው ዝርግ ሰማይ….በዙሪያ ከዋክብት ዶቃበዛፎች ጥቁር ጥላ ስር….ኢምንት ብርሀኗን ፈንጥቃየጎንዮሽ የሌብዮሽ…የታየች ጊዜ አጮልቃእንደውብ ኮረዳ ገላ…እንደምታሳይ ደረቷን ሰርቃእንደቆነጃጅት ዳሌ….እንደሚጠበቅ በምጥ ሲቃባየሁሽ አላየሁሽ ሙግት…አንገት ሸሽጋ ሰብቃሄደች ሲሏት ሽር-ብትን…በጉማጉም ተደብቃሳይጠግቧት የጠፋች ለታ…ለዓይን ሙሉ ሳትበቃተጠምተው ያጧት ቅፅበት ላይ…ያኔ ነው ውበቷ የጨረቃ።ተመስገን አፈወርቅ(ያገሬ…
Read 866 times
Published in
የግጥም ጥግ
እኔ ጋደም ስል፣ አንቺ ትነቂያለሽ፤ለኔ ፀሃይ ስትወጣ፣ በጨረቃ ብርሃን፤… በክዋክብት ደምቀሽ፣ አንቺ ታልሚያለሽ፤እስኪ ለጨረቃ፣ እስኪ ለፀሃይዋ፤……እስኪ ለክዋክብትባንቺ አማላጅነት፣ በእኔ አማላጅነት እንለምናቸው፤ክረምትና በጋ፣ መዐልትና ሌሊት…… ደቂቃና ሰዓት እንዳይለያዩአቸው፤ተቃቅፈው ተዛዝለው፣ አንድ ላይ ይምጡልን፤እኛም አንድ ላይ፣ አቃቅፈው አዛዝለው፤በፍቅር ሰረገላ፣ ወደ ሀሴት ህዋ…… ወደ…
Read 1605 times
Published in
የግጥም ጥግ
“መጀመሪያ ቃል ነበር … ቃልም ስጋ ሆነ”ዮሐ. 1*14ከሕይወት ዑደት ቅጥ፣የዘፍጥረት የቃል- ንጥ፣ሀገር የማቆም፣ ሀገራዊ ቅምጥ…በፈጣሪኛ ሲሰላ፣ “ሰው” የመሆን ሰዋዊ ምጥ!“ልሳኑ” ነው መለዮው፣ ከእንሰሳት ሁሉ ተርታ፣ቋንቋው ነው መለያው፣ ከአውሬ መንጋ እንዲፈታ፤ዓለምን ሁሉ እንዲገዛ፣ ተፈጥሮን እንዲያስገብር፣በዓለም ላይ እንዲከብር፣ከፍጥረታት ሁሉ ልቆአእምሮው እጅግ መጥቆታላቅ…
Read 2635 times
Published in
የግጥም ጥግ
“ዝም አልኳቸው ዝም ይበሉኝትቻቸዋለሁ ይተዉኝአልነካቸውም አይንኩኝ”ብለህ፤ተገልለህ ርቀህእውነት ይተዉኛል ብለህእንዴት ተስፋ ታደርጋለህ?!...ተስፋ አርገህስ ምን ልትሆን፤ወይስ ተስፋውምን ሊሆንህ?እንቅልፍ እንጂ እሚያስወስድህ፡፡“አልጠራቸውም አይጥሩኝአይንኩኝ ስሜን አያንሱኝ”ብለህ እንዴት ትመኛለህ፤እንደማይተዉህስታውቀውየተወጋ በቅቶት ቢተኛ፤ የወጋ መች እንቅልፍአለውየጅምሩን ካልጨረሰው?የተበደለ ቢችልምቢሸሽግም ቢደብቅምየበደለ ዝም አይልም፡፡እንዴት አስችሎት ዝም ይበል? ለፍልፎከማስለፍለፉአደል እንዴ የሱ ቤዛ፤…
Read 1658 times
Published in
የግጥም ጥግ