የግጥም ጥግ
“መጀመሪያ ቃል ነበር … ቃልም ስጋ ሆነ” ዮሐ. 1*14ከሕይወት ዑደት ቅጥ፣የዘፍጥረት የቃል- ንጥ፣ሀገር የማቆም፣ ሀገራዊ ቅምጥ…በፈጣሪኛ ሲሰላ፣ “ሰው” የመሆን ሰዋዊ ምጥ!“ልሳኑ” ነው መለዮው፣ ከእንሰሳት ሁሉ ተርታ፣ቋንቋው ነው መለያው፣ ከአውሬ መንጋ እንዲፈታ፤ዓለምን ሁሉ እንዲገዛ፣ ተፈጥሮን እንዲያስገብር፣በዓለም ላይ እንዲከብር፣ከፍጥረታት ሁሉ ልቆአእምሮው እጅግ…
Read 7475 times
Published in
የግጥም ጥግ
የንጋት ጮራዓይኔ ላይ አበራጮ¤ ፎከረ አቅራራልቤ እንዳይደነግጥእንዳልሸበር እንዳልፈራ፡የምሽት ዳፍንትየሽምግልና ጥፊወንድ አንጀት አለስላሽልጅነት ቀጣፊእንደቱታ ራስ ሚመታሳይቀጥፈኝ በሽታየንጋት ጮራ እንዳይጠፋወኔዬ እንዳታንቀላፋጩህ ሸልል አቅራራልጅነቴ አደራእንዳልሸበር እንዳልፈራ(ልጅነት፣ ሰለሞን ደሬሳ፣ 1963 ዓ.ም)ጋሽ አስፋው ዳምጤ፣ ስለ ሰሎሞን ደሬሳ… “…ሰሎሞን አንባቢ ነበረ፡፡ በጣም በጣም በጣም አንባቢ!... ቮረሺየስ…
Read 8789 times
Published in
የግጥም ጥግ
እውነት ማለት የኔ ልጅ?” ብዬ ግጥም ልጽፍልሽ ስነሳ፣“እንቢዬው!” ብለሽ ሞግቺኝ፣ ጫጩት ሐሳቤን ሳልኮሳ፤ጥሬዬን ብቻ እያለምኩ፣ አንቺንም በሆዴ እንዳልረሳ!የእኔ ዕውነት ገንዘብ ነው ልጄ? ብቻ የምሸጠው አልጣ፣“የተጻፈበትን የቀለም ዋጋ” ባስር እጥፍ እስኪያወጣ፣መጻሕፍቴን አዳቅዬ፣ሁለቱን ባንድ አብቅዬ፣ዋጋ እንዲፋቅ ተባብዬ፣ ወደ ገበያ ብወጣ፣እንዴት አዋጪ መሰለሽ…
Read 6834 times
Published in
የግጥም ጥግ
አይደለህም ያንድ ሰሞን! የማንም ያልሆንክ ህመም የራስህ የብቻ ቀለም የራስህ የብቻ ግጥም አንተኮ ነህ! ዕንባ ምን ይበጃል ላንተ፣ ራስህ የፊደል ዕንባ ራስህ የቃላት ቆባ! ሰለሞን፤ አደለህም ያንድ ዘመን! የሁሌ ፋና ነህና- የሁልጊዜ ፍልስፍና የዘላለም ግጥምኮ ነህ የዘለዓለምም ፊደል፤አንብበን የማንጨርስህደርሰን የማንጠግብህ…
Read 6330 times
Published in
የግጥም ጥግ
ርዕስ የለሽ ጽሕፈትውል አልባ ምዕራፍየምገርፈው በሬየሚጮኸው ጅራፍያገር ደጅ ስጠናተከፈተ በራፍ፡፡ክፋት ላይ ስተኩስቅንነት ተመታችለተኩላ ባለምኩትእርግብ በ’ራ ገባችእርኩስ መቺ ቀስቴደግ ላይ ተሰካች፡፡ባላሚ ታላሚመሀል ስቶ ገብቶየዒላማ ግርዶሽባገር ተንሰራፍቶአልሞ ለመምታትአልተቻለም ከቶ፡፡ከምሥጋና ጋርሳምሶን ጌታቸው ተ/ሥላሴ
Read 6160 times
Published in
የግጥም ጥግ
“ጦር ከፈታው፣ ወሬ የፈታው”ይህ ሰፊው ሕዝባችን፣ ማን ነው የበደለውየት ነው የረገጥነው?ማኅበር መሥርተን፣ በያጥሩ አደራጅተንሥራ እየሰጠነው፡፡ሰፊው ግብሩ ረቆ፣ ሀገር እያስጠራ፣ትውልዱን ማርኳል፤ “በአዳዲስ ፈጠራ …”የመንደር መቀስ አፍ፣ መዐት እያወራ፣ማኅበሩ እንዲረክስ፣ ግብሩ እንዳያፈራ፣ሕዝቡን ቢመርዝም፣ “ሽብር” እያሶራ፤ሰፊው ሕዝባችን ግን፣ ከቶ መች ቢገደውዕልፍ ጦስ ሲወራ፣ጆሮና…
Read 6017 times
Published in
የግጥም ጥግ