የግጥም ጥግ
Read 14427 times
Published in
የግጥም ጥግ
በሁለት ድንጋይ ልሰህ እንዳትጨርሰኝ - እጅግ አልጣፈጥኩም አንቅረህ እንዳትተፋኝ - እሬት ብቻ አልሆንኩምሁሌም እባብ ሆኜ - በልቤ አልተሳብኩም እንደእርግብ ታምኜም - ከታዛ አልበረርኩምበሁለት ድንጋዮች -አንዲት ወፍ ልመታ አነጣጥሬያለሁ - እየኝ በለዘብታ፡፡ ንገረኝ ሳኩራእንደ አገሬ አደይ ቀለመ ደማቁ እንደ መስኩ ንጣፍ…
Read 4038 times
Published in
የግጥም ጥግ
ዕድል ከሰማይ እንደ መና አይወርድም፡፡ አንተ ትፈጥረዋለህ እንጂ፡፡ክሪስ ግሮሰሪበየቀኑ አንድ የሚያስፈራህን ነገር አከናውን፡ ያልታወቀ ሰውሁሉም ዕድገቶች እውን የሚሆኑት ከምቾት ቀጠና ውጭ ነው፡፡ ማይክል ጆን ቦባክነጋችንን እውን እንዳናደርግ የሚገድበን ብቸኛው ነገር ዛሬአችን ላይ ያለን ጥርጣሬ ነው፡፡ ፍራንክሊን ዲ.ሩዥቤልትየስኬት ምስጢር የለውም፡፡ የዝግጅት፣…
Read 6393 times
Published in
የግጥም ጥግ
ቀኑ የኔን ሃሳብውስጤን ከገለፀአንቺነትሽ በኔ ገብቶ እንደሰረፀ ሃሳቤን ልንገርሽየልቤን ስጦታ አበባ ያንስሻል ‹ወይን› አይሰጠኝ ደስታተመልከቺ ፍቅሩን ያንቺን ልዩ ቦታወስደሽ ከጣቴ ላይ የደሜን ጠብታ፡፡ትዝታ ድምፅሽ ሲቀያየር ሆነሽ አጠገቤፍስስ የሚልብኝቆራጥ ያልኩት ልቤ ያልሆንኩትን ሆኖ እኔነ ጠፍቶእያሰብኩኝ አንቺን መናፈቄ በዝቶሲቀያየርብኝ መውደድና መጥላትመከልከል መለገስመጨከን…
Read 5655 times
Published in
የግጥም ጥግ
የሻማ ብርሃን፣ የጨረቃ ብርሃን፣ የክዋክብት ብርሃን ከሁሉ ይበልጥ የሚፈካው ግን የፍቅር ብርሃን፡፡ ግሪይ ሊቪንግስቶንያንሾካሾክልኝ በጆሮዬ ሳይሆን በልቤ በኩል ነው፤ የሳምከውም ከንፈሬን ሳይሆን ነፍሴን ነው፡፡ጁዲ ጋርላንልብ ምን ያህል እንደሚይዝ ማንም ለክቶት አያውቅም፤ ገጣሚዎችም ጭምር፡፡ ዜልዳ ፊትዝጌራልድስለ አንተ ባሰብኩ ቁጥር ዘለላ አበባ…
Read 4078 times
Published in
የግጥም ጥግ
ባንድነት ተዛምዶ….ያንድነት ተቃርኖአንድም በዝማሬ ………አንድም በ’ንጉርጉሮ አንድም በዝማዌ..አንድም በአንባጓሮአንደዜም በብርዱ ……አንደዜም በግለት አንደዜም በዘፈን…….አንደዜም በማህሌት እንዲህ እኛ ና ኔ…..አንድም ሆነን ሁለት ቀናና ጠምዛዛ ………ትጉና ነባዙ ሐዘንም ይባቤ…….ጥፍጥፍ ጐምዛዛ እራስና ግርጌ ግርጌና እራስጌ አዲስ እና አሮጌ..በምኞት ትካዜ ከገባን ምናኔ እኮ እኛ…
Read 3628 times
Published in
የግጥም ጥግ