የግጥም ጥግ

Saturday, 24 January 2015 13:24

ፀሎቴ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እንዳላዝን … እንዳልባባ ለኔ ሲሉ፡- እያነቡ የኔን ዕንባ እኔኑ በኔው፡- ዕንባ እያሉኝ እሹሩሩ … እሹሩሩ ለኔ ሲሉ ፡- ሁልዜም እንደኖሩ እስከዛሬም .. የሚኖሩ ነበሩ፡፡ እንዳላዝን … አባብለውኝ እንዳልስቅም ፡- አዝነውልኝ ከርቱዕ አንደበታቸው ዕንባዬ ፈሶ ከዕንባቸው ለኔ ብለው እውነት ለኔ ብለው…
Saturday, 10 January 2015 10:09

ከልጅነት ፍቅር አንዲት ጠብታ

Written by
Rate this item
(21 votes)
(በእውቀቱ ስዩም)በሰላላው መንገድየትየለሌ እግር፣ እንደ ሊጥ ባቦካውጸአዳ ጣትሽን ፣ጉድፍ እንዳይነካውማጡን እየዘለልሽዳጥ ዳጡን እያለፍሽጤዛ የወረረው ዛፍ እየተደገፍሽትንሽ ስትመጭብዙ ስታዘግሚሁለቴ ተራምደሽ፣ አስሬ ስትቆሚ...ለተደናገረው ፣መንገድ ስትጠቁሚየተላከ ሕጻን ፣አስቁመሽ ስትስሚ…እኔ ስናፍቅሽእኔ ስጠብቅሽእንደ ጉድ ተውቤላማልልሽ ጥሬበጆንትራ ዘይቤጠጉሬን አበጥሬጅማት እያጠበቅሁ፣ጅማት እያላላሁየገዛ ከንፈሬን ፣ቀርጥፌ እየበላሁ፡፡ስጠብቅሽ በጣምምስልሽ ነው…
Monday, 05 January 2015 08:41

የገና ስጦታ

Written by
Rate this item
(18 votes)
የገና በዓል ለአንድ ሰው ትንሽ ተጨማሪ ደግነት የምናሳይበት ወቅት ነው፡፡ ቻርልስ ሹልዝ የገና ስጦታ ሃሳብ - ለጠላት - ይቅርታን ለተቀናቃኝ - መቻቻልን ለወዳጅ - ልብን ለደንበኛ - መስተንግዶን ለህፃናት - መልካም አርአያነትን ለሁሉም - ፍቅርን ለራስ - አክብሮትን ኦሬን አርኖልድ…
Saturday, 27 December 2014 16:25

ዛሬም ይዞረኛል

Written by
Rate this item
(7 votes)
ሄደ … አለፈ ብዬ ትንሽ ፋታ ሳገኝ፣ የተጫነኝ ችግር የጠፋ ሲመስለኝ፣ ተመልሶ መጥቶ ጎንተል ያደርገኛል፣የራቀ ሲመስለኝ ዳግም ይቀርበኛል፣ከጋለው ሊጥደኝ መልሶ ይዞረኛል፡፡ እኔ ቀርቤው ነው? ወይ እሱ እየመጣ፣ የማንለያየው - የማንተጣጣ፡፡ አንዴ እየራቀ፣ ዳግም እየመጣ … ይሽከረከረኛል፣ ቁራኛዬ ሆኖ አልለቅህም ብሎ…
Saturday, 13 December 2014 10:51

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(11 votes)
መቼ ነው ያለሁት?ዛሬ ነግቶ መሽቶ ቀኑን አልፈውና፣ ሌላው ቀን ሲተካ ሲሆን ትናንትና፣ ይኸው እኖራለሁ አለሁ እኮ ዛሬ፣ ደግሞም ለዓመታት ተስፋ አለኝ መኖሬ፣ እያልሁ አስብና፣ ሞቴን እረሳና፣ እቅዴን አውጥቼ፣ ምኞቴን አስፍቼ፣ ደጉን ተመኝቼ፣ክፉውን ዘንግቼ፣ ሞትን ተሸክሜ ግን እየረሳሁት፣ጎንበስ ቀና እያልሁ ይኸውና…
Saturday, 22 November 2014 12:39

የፀሃፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
 ጥሩ ተራኪ ግሩም የማስታወስ ችሎታ ያለውና ሌሎች የላቸውም ብሎ ተስፋ የሚያደርግ ነው፡፡ አይርቪን ኤስ. ኮብ (አሜሪካዊ ተረበኛና ጋዜጠኛ)* በስኬት ሱስ ሙሉ በሙሉ ተይዣለሁ፡፡ ስቲንግ (እንግሊዛዊ የሮክ አቀንቃኝና የዘፈን ግጥም ፀሐፊ)* ከምሠራው ነገር ጀርባ ሁሉ የዓይን ጥቅሻ አለ፡፡ ማዶና (የፖፕ ሙዚቃ…