ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(0 votes)
 •ከ12 እስከ 15 ሺ የሚደርስ ሕዝብ ይሳተፋል ተብሏል ከሦስት ወራት በኋላ የድርጅቱ ሆስፒታል ይመረቃል ከተመሰረተ 31 ዓመታትን ያስቆጠረው ሜሪጆይ ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎትና የልማት ድርጅት፣ ከብራይት አድቨርትና ኢቨንት ጋር በመተባበር፣ የገቢ ማሰባሰቢያ ሩጫ መርሐ ግብር ሊያካሂድ መሆኑን ገልጿል። ባለፈው ረቡዕ መጋቢት…
Rate this item
(0 votes)
 ታዋቂዋ ድምጻዊት ቬሮኒካ አዳነ፣ የቤት እቃዎችን ለገበያ የሚያቀርበው የሚዲያ ኢትዮጵያ ብራንድ አምባሳደር ተደርጋ የተሾመች ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ብቸኛው የሚዲያ የቤት እቃዎች አስመጪና ዋና አከፋፋይ ከሆነው ከኬ.መቅድም ጄነራል አስመጪና ላኪ ድርጅት ጋር የአጋርነት ስምምነት ፈጽመዋል፡፡ባለፈው ረቡዕ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ.ም፣ ኬ.መቅድም…
Rate this item
(0 votes)
“ለእናቴ” የጽሁፍ ውድድር ለ10 ቀናት ተራዝሟል እናት ባንክ፤ የድካማቸውን ያህል ያልተነገረላቸውን ብዙኃን ኢትዮጵያውያን እናቶችን የሚወክል “እማዬ” የተሰኘ ቅርንጫፍ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ በይፋ ከፍቶ ሥራ ያስጀመረ ሲሆን፤ ቅርንጫፉ ልጆች ለእናቶቻቸው ልዩ ልዩ ፕሮግራሞችን በነፃ ማከናወን የሚችሉበት ነው ተብሏል፡፡“እማዬ” የተሰኘው ቅርንጫፍ የተከፈተው…
Saturday, 21 December 2024 20:09

እኔና ዝናዬ ጨክነናል!!

Written by
Rate this item
(2 votes)
ወርኃ ጥቅምት 2017 ዓ.ም መንግሥት አድርጌዋለሁ ያለው 300% የደሞዝ ማሻሻያ ተግባራዊ ሊደረግ ነው የሚል ዜና በሰማንበት ማግስት፣ ደጉ አከራያችን ሆስፒታል አድሬ ስመለስ ጠብቀው ያዙኝና “ቁርስ በልተህ ቡና ጠጥተህ ተመለስና የማናግርህ ነገር አለኝ” አሉኝ። የታዘዝኩትን ፈፅሜ ተመለስኩና ለምን እንደፈለጉኝ ስጠይቃቸው፣ ወቅቱን…
Rate this item
(1 Vote)
ሲንቄ ባንክ፤ የሲንቄ ኢንቨስትመንት ባንክን ለማቋቋምና የድርጅት ስትራቴጂን፣ ተግባራዊ ስትራቴጂን እንዲሁም የሂደትና ዳግም የማወቀርያ ድርጅታዊ ዲዛይንን ለማዳበር የሚያግዝ የምክር አገልግሎት ለማግኘት ከዴሎይት ጋር ስምምነት ተፈራረመ። የፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ከትላንት በስቲያ ማክሰኞ ታህሳስ 8 ቀን 2017 ዓ.ም በሒልተን አዲስ ሆቴል መካሄዱ ታውቋል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
• የቀላቲ ሂውማን ሄር ብራንድ አምባሳደር ሆናለች • ለቀላቲ ሂውማን ሄር ቆንጆ ዘፈን ሰርቻለሁ ታዋቂዋ ድምጻዊት ቬሮኒካ አዳነ፣ የቀላቲ ሂውማን ሄር አምባሳደር ተደርጋ የተመረጠች ሲሆን፤ ለሁለት ዓመታት የቀላቲ ቢውቲን ምርቶች ታስተዋውቃለች ተብሏል፡፡ በትላንትናው ዕለት ከቀኑ 11 ሰዓት ጀምሮ በቤስት ዌስተርን…
Page 1 of 83