ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(4 votes)
የ32 ኩባንያዎች ባለቤትና የ3 ሺ ሰራተኞች አስተዳዳሪ ሆነዋል በኦሮሚያ ክልል ቦሬ ወረዳ፣ ኮቲኮ ቀበሌ፣ በ1964 ዓ.ም ተወለዱ፡፡ አርሶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አባታቸው ከአራት ሚስቶቻቸው ከወለዷቸው 44 ልጆች 39ኛ ልጅ ናቸው፡፡ በቦሬ ከተማ በካቶሊክ ሚሽነሪዎች በተከፈተው “ጎሳ” የተሰኘ ት/ቤት ለመማር…
Rate this item
(2 votes)
በ20 ዓመታት ውስጥ ባለ ብዙ ፋሲሊቲ ሜትሮፖሊስ (ከተማ) ለማቋቋም አቅዷል ብሬክስሩ ትሬዲንግ አ.ማ. ዓመታዊ የሽያጭ ዕቅዱን በ65 በመቶ በማሳካት 65 ሚሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ባለፈው ረቡዕ በሸራተን አዲስ በተካሄደው ሦስተኛው መደበኛ የባለአክሲዮኖች ስብሰባ ላይ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ነፃነት…
Rate this item
(1 Vote)
• ሥልጠናው 5G፤ ክላውድ ኮምፒውቲንግ፤ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን--ያካትታል • ሴት መምህራንና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሥልጠናው ተሳትፈዋል የትምህርት ሚኒስቴር ከሁዋዌ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር፤ “ሴቶችን በዲጂታል ክህሎት ማብቃትና የሴቶች አመራርን በቴክኖሎጂ መደገፍ” በሚል መሪ ቃል፣ የዲጂታል ክህሎት ሥልጠና ለሴት መምህራን መሰጠቱ ተገለጸ።የመጀመሪው ዙር ስልጠና…
Rate this item
(3 votes)
ኤስኦኤስ ችልድረን ቪሌጅ በአማራጭ ቤተሰብ ወይም ተቋም ውስጥ የሚያድጉ ወጣቶችን ተደራሽ የሚያደርግ የሶስት ዓመት ተኩል ኘሮጀክት ባለፈው ማክሰኞ መስከረም 10 በስካይላይት ሆቴል ይፋ አደረገ። 95 ሚሊየን ብር የተመደበለት ኘሮጀክቱ፤ “Leave No Youth Behind” ይሰኛል ተብሏል፡፡ በአማራጭ ቤተሰብ ወይም ተቋም ውስጥ…
Saturday, 27 August 2022 11:18

Vacancy

Written by
Rate this item
(2 votes)
Company: SAS Ethio Import & Export PLCJob Title: Deputy Admin Manager Job Type: PermanentEducation: -Minimum of Bachelor's degree in Human Resources Management, Business Administration or related fields Experience: Minimum of 6 years or Master's degree with 3 years in multi…
Rate this item
(2 votes)
• 61.3 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ አስመዝግቧል • በቴሌ ብር ከ21.8 ሚ በላይ ደንበኞች በማፍራት፣ 303.ቢ ብር ተንቀሳቅሷል • ከፍተኛ ግብር በመክፈል ለ3 ተከታታይ ዓመታት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆኗል ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ 61.3 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ በማግኘት የእቅዱን…
Page 3 of 79