ከአለም ዙሪያ

Saturday, 05 March 2022 11:59

አለም ወደ 3ኛው ጦርነት?

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ሩስያና ዩክሬን በመሰንበቻው ነገሩ እያደር መክፋቱንና መስፋቱን ተያይዞታል፡፡እየተባባሰ የመጣው የሩስያና የዩክሬን ጦርነት እንደተፈራውም የ3ኛው የአለም ጦርነት መባቻ ሳይሆን አይቀርም፤ ለጦርነቱ ዋነኛ ሰበብ ተደርጋ ስትወቀስ የሰነበተችው ሩስያ ባለፈው ማክሰኞ የኒዩክለር ጦሯን በተጠንቀቅ እንዲቆም ቀጭን ትዕዛዝ መስጠቷም አለምን በድንጋጤ ክው አድርጓል፡፡የሩስያው ፕሬዚዳንት…
Rate this item
(1 Vote)
በኡጋንዳ የኮሮና ክትባቶችን አንወስድም ያሉ ዜጎች የ1 ሺህ 139 ዶላር የገንዘብ ቅጣት እንደሚጣልባቸውና፣ ቅጣታቸውን ያልከፈሉ ደግሞ በ6 ወር እስራት እንደሚቀጡ ሮይተርስ ዘግቧል፡፡የአገሪቱ ፓርላማ የኮሮናን ስርጭት ለመግታት ታስቦ የወጣውን ይህን አዲስ መመሪያ በቅርቡ ያጸድቀዋል ተብሎ እንደሚጠበቅ የጠቆመው ዘገባው፤ አገሪቱ የኮሮና ክትባት…
Rate this item
(0 votes)
ላለፉት 7 ተከታታይ አመታት በአለማችን በርካታ መንገደኞችን በማስተናገድ አቻ ያልተገኘለት የዱባይ አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ ዘንድሮም 29 ሚሊዮን ያህል አለማቀፍ መንገደኞችን በማስተናገድ የ1ኛነት ክብሩን ማስጠበቁ ተዘግቧል፡፡የዱባይ አለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ ባለፈው የፈረንጆች አመት ብቻ 29.1 ሚሊዮን መንገደኞችን ማስተናገዱን የዘገበው ገልፍ…
Rate this item
(0 votes)
ግማሽ ያህሉ የአለማችን ወላጆች አግባብነት በሌለውና የተሳሳቱ መረጃዎችን በያዙ የታሸጉ የዱቄት ወተት ምርቶች ማስታወቂያ አስገዳጅነት፣ ለልጆቻቸው ጤና አስፈላጊ የሆነውን የጡት ወተት በአግባቡ እንደማይሰጡ ተመድ አስታውቋል፡፡የአለም የጤና ድርጅትና የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ በጋራ በሰሩት ጥናት ያገኙትን ውጤት ከሰሞኑ ይፋ…
Rate this item
(0 votes)
 ከአውሮፓ የአስርት አመታት የከፉ ቀውሶች አንዱ ነው የተባለለት የሩስያና የዩክሬን ፍጥጫ ባለፈው ረቡዕ ሩስያ ጦሯን በዩክሬን ተገንጣይ ክልሎች ማስፈሯን ተከትሎ የባሰ መካረሩ የተነገረ ሲሆን፤ አሜሪካና አውሮፓ ህብረትን ጨምሮ በርካታ አገራት በሩስያ ላይ የተለያዩ ማዕቀቦችን መጣላቸው ተጠቁሟል፡፡ የሩስያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን…
Rate this item
(0 votes)
የትዊተርና ፌስቡክ አካውንታቸው የተዘጋባቸውና በዚህም እልህ የተጋቡት የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ከሰሞኑ ትሩዝ ሶሻል የተባለ ማህበራዊ ድረገጽ አፕሊኬሽን የከፈቱ ሲሆን፣ በከፍተኛ ሁኔታ ተወዳጅ የሆነው ይህ አፕሊኬሽን ይፋ በተደረገበት ዕለት ብቻ ከ170 ሺህ ጊዜ በላይ ዳውንሎድ መደረጉ ተነግሯል፡፡ትራምፕ ባለፈው እሁድ…
Page 7 of 161