ከአለም ዙሪያ
Wednesday, 02 March 2022 00:00
50% የአለማችን ወላጆች የታሸገ የዱቄት ወተት ማስታወቂያ ሰለባ ናቸው ተባለ
Written by Administrator
ግማሽ ያህሉ የአለማችን ወላጆች አግባብነት በሌለውና የተሳሳቱ መረጃዎችን በያዙ የታሸጉ የዱቄት ወተት ምርቶች ማስታወቂያ አስገዳጅነት፣ ለልጆቻቸው ጤና አስፈላጊ የሆነውን የጡት ወተት በአግባቡ እንደማይሰጡ ተመድ አስታውቋል፡፡የአለም የጤና ድርጅትና የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ በጋራ በሰሩት ጥናት ያገኙትን ውጤት ከሰሞኑ ይፋ…
Read 900 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
ከአውሮፓ የአስርት አመታት የከፉ ቀውሶች አንዱ ነው የተባለለት የሩስያና የዩክሬን ፍጥጫ ባለፈው ረቡዕ ሩስያ ጦሯን በዩክሬን ተገንጣይ ክልሎች ማስፈሯን ተከትሎ የባሰ መካረሩ የተነገረ ሲሆን፤ አሜሪካና አውሮፓ ህብረትን ጨምሮ በርካታ አገራት በሩስያ ላይ የተለያዩ ማዕቀቦችን መጣላቸው ተጠቁሟል፡፡ የሩስያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን…
Read 919 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የትዊተርና ፌስቡክ አካውንታቸው የተዘጋባቸውና በዚህም እልህ የተጋቡት የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ከሰሞኑ ትሩዝ ሶሻል የተባለ ማህበራዊ ድረገጽ አፕሊኬሽን የከፈቱ ሲሆን፣ በከፍተኛ ሁኔታ ተወዳጅ የሆነው ይህ አፕሊኬሽን ይፋ በተደረገበት ዕለት ብቻ ከ170 ሺህ ጊዜ በላይ ዳውንሎድ መደረጉ ተነግሯል፡፡ትራምፕ ባለፈው እሁድ…
Read 8045 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የአለማችን የወቅቱ ቁጥር አንድ ባለጸጋ አሜሪካዊው ቢሊየነር ኤለን መስክ፣ ከቴስላ ኩባንያ ውስጥ ካላቸው የአክሲዮን ድርሻ 5.7 ቢሊዮን ዶላር የሚገመተውን ለበጎ ምግባር ስራዎች መለገሳቸው ተነግሯል፡፡የታዋቂው ኤሌክትሪክ መኪኖች አምራች ኩባንያ ቴስላ መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆኑት ቢሊየነሩ መስክ፣ በኩባንያቸው ውስጥ ካላቸው ድርሻ…
Read 1378 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Monday, 21 February 2022 00:00
በዚምባቡዌ ያልተከተቡ ደመወዝ ሲከለከሉ፤ በአልጀሪያ ስራ አጦች ሊከፈላቸው ነው
Written by Administrator
የዚምባቡዌ መንግስት 96% የአገሪቱ መምህራንን ከስራ አግዷል የኮሮና ወረርሽኝን ለመግታት ዜጎቹን በስፋት በመከተብ ላይ የሚገኘው የዚምባቡዌ መንግስት፣ የኮሮና ክትባት ላልወሰዱ የመንግስት ሰራተኞች ደመወዝ መክፈል እንደሚያቆም ከሰሞኑ ማስታወቁን አሶሼትድ ፕሬስ የዘገበ ሲሆን ቢቢሲ በበኩሉ፤ አልጀሪያ ለስራ አጥ ዜጎቿ ወርሃዊ ደመወዝ ለመክፈል…
Read 8859 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Sunday, 20 February 2022 17:08
በካናዳ የኮሮና ክትባት የቀሰቀሰው ተቃውሞ ወደሌሎች አገራት ተስፋፍቷል
Written by Administrator
የካናዳ መንግስት አገር አቋራጭ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች የኮሮና ክትባት መውሰድ ግዴታቸው ነው በሚል በቅርቡ ያወጣው መመሪያ ከሳምንታት በፊት የቀሰቀሰው ተቃውሞ ተጠናክሮ መቀጠሉን ተከትሎ፣ መንግስት በመላ አገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማወጅ መዘጋጀቱን ያስታወቀ ሲሆን፤ በሌሎች የአውሮፓ አገራት ከተሞችም ተመሳሳይ ተቃውሞዎች መጀመራቸው…
Read 913 times
Published in
ከአለም ዙሪያ