ከአለም ዙሪያ

Rate this item
(0 votes)
በአለማችን በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች ቁጥር ከ400 ሚሊዮን አልፏል በመላው አለም የተመዘገበው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ባለፈው ረቡዕ ከ400 ሚሊዮን ማለፉ የተነገረ ሲሆን፣ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በቁጥጥር ስር ለማዋልና በሽታው አለማቀፍ የጤና ቀውስ መሆኑ እንዲያበቃ ለማድረግ 23 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልገው የአለም…
Rate this item
(0 votes)
 ባለፈው ወር ብቻ ሰባት ያህል የባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራዎችን ያደረገችው ሰሜን ኮርያ ባለፈው ማክሰኞ ደግሞ፣ አሜሪካን ድምጥማጧን ማጥፋት የሚችል የረጅም ርቀት ተወንጫፊ ሚሳኤል ሙከራ በማድረግ አለምን በድንጋጤ ክው አደርጋለሁ ማለቷን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡የሰሜን ኮርያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ አገሪቱ ከአዲሱ…
Rate this item
(0 votes)
ለ94ኛ ጊዜ የሚካሄደው የኦስካር አካዳሚ ሽልማት ዕጩዎች ባለፈው ማክሰኞ ይፋ የተደረጉ ሲሆን፣ በኔትፍሊክስ አማካይነት ለእይታ የበቃው ‹ፓዎር ኦፍ ዘ ዶግ› 12 ጊዜ በመታጨት በብዛት የታጨ ቀዳሚው ፊልም ሆኗል፡፡‹ፓዎር ኦፍ ዘ ዶግ› ምርጥ ፊልምና ምርጥ ዳይሬክተርን ጨምሮ 12 ጊዜ ለዘንድሮው ኦስካር…
Rate this item
(0 votes)
ለኬንያው መሪ ዘመናዊ መኪና መግዣ 2.6 ሚሊዮን ዶላር ተጠይቋል ከ6 ወራት በፊት ወደ ስልጣን የመጡት የፔሩው ፕሬዚዳንት ፔድሮ ካስቴሎ ከሰሞኑ ካቢኔያቸውን ለ4ኛ ጊዜ እንደገና በመመስረት ለ3 ቀናት ብቻ በስልጣን ላይ በቆዩት ጠቅላይ ሚኒስትር ሚርታ ቫስኩዌዝ ቦታ አኒባል ቶሬስን መሾማቸው ተነግሯል፡፡በፔሩ…
Rate this item
(0 votes)
 በአፍሪካ ፖለቲካ ውስጥ ስማቸው ጎልቶ ከሚጠቀሱ ሰዎች አንዱ በሆነው ቶማስ ሳንካራ ግድያ እጃቸው እንዳለበት የተጠረጠሩት የቀድሞው የቡርኪናፋሶ ፕሬዚዳንት ብሌስ ኮምፓዎሬ በ30 አመት እስር እንዲቀጡ የአገሪቱ አቃቤ ህግ መጠየቁን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡እ.ኤ.አ በ1987 በተፈጸመበት ግድያ በ37 አመቱ ከዚህ አለም በሞት የተለየውን የቀድሞው…
Rate this item
(0 votes)
 ፌስቡክና ኢንስታግራም በመላ አውሮፓ ሊዘጉ ይችላል ተባለ ሁለቱ የአለማችን ቢሊየነሮች ኤለን መስክና ጄፍ ቤዞስ ባለፈው ማክሰኞ በተመዘገበ የአክሲዮን ገበያ ዋጋ ጭማሪ፣ እያንዳንዳቸው ተጨማሪ 3.5 ቢሊዮን ዶላር ሃብት ማግኘታቸውን ብሉምበርግ ዘግቧል፡ቁጥር አንዱ የአለማችን ቢሊየነር ኤለን መስክ በዕለቱ ተጨማሪ 3.5 ቢሊዮን ዶላር…
Page 8 of 161