ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(4 votes)
የደራሲ ምርት ባቦ የበኩር ሥራ የሆነው “አሳንቲ “ የተሰኘ የአጫጭር ልብወለዶች መድበል ዛሬ ቅዳሜ ከጠዋቱ 4 ሰዓት በሐገር ፍቅር ቴአትር ቤት እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡በ212 ገጾች የተቀነበበው መጽሐፉ፤ አምስት አጫጭር ልብወለድ ታሪኮችን ያካተተ ነው፡፡ በምርቃት ፕሮግራሙ ላይ ሥራዎቻቸውን ከሚያቀርቡ ታዋቂ የሥነጽሁፍ ባለሙያዎች…
Rate this item
(4 votes)
የታዋቂው ድምጻዊ ዲበኩሉ ታፈሰ “የቱ ጋር ነህ” የተሰኘ አዲስ የሙዚቃ አልበም አርብ ታህሳስ 28 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚለቀቅ ተገለጸ፡፡አልበሙ 13 ዘፈኖችን ያካተተ ሲሆን በግጥም ይልማ ገ/አብ እና ያምሉ ሞላ ተሳትፈዋል፡፡ አልበሙን ለመሥራት አንድ ዓመት ነው የፈጀው ተብሏል፡፡ አልበሙ በኬኔትክ መልቲሚዲያ…
Rate this item
(3 votes)
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ስነ ፅሁፍ የአማርኛ ትምህርት ክፍል መምህር በሆኑት ኤፍሬም ጥሩነህ (ዶ/ር) የተሰናዳው “በቋንቋ ማስተማር ልሳነ ብዟዊና ባህለ ብዟዊ ጭብጦች” የተሰኘ አዲስ መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡መፅሀፉ የቋንቋና የባህልን ግንኙነት፤ ለመዳና ለውጥ፣ የልሳነብዟዊነት (multilingualism) እና የባህለብዟዊነት (multiculturalism) ሀሳቦች፣ ከቋንቋ እኩልነት…
Rate this item
(2 votes)
በገጣሚ ዮናስ መስፍን የተፃፉ 90 ያህል ግጥሞችን ያካተተው “አፍላ ገፆች” የግጥም መድብል “አፍሮ ሪድ” በተሰኘ የተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ (አፕሊኬሽን) ለንባብ በቃ፡፡ ግጥሞቹ በተፈጥሯዊ ፅንሰ ሀሳቦችና ማህበራዊ ጉዳዮች ያተኮሩ መሆናቸውን የገለፀው ገጣሚ ዮናስ መስፍን፣ መፅሀፉ በተንቀሳቃሽ ስልክ መተግበሪያ ለንባብ መቅረቡ ስነፅሁፉ…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዘጋጅነት በአምስት ከተሞች ከታኅሣሥ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው ሁለተኛው ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የመዝጊያ ሥነሥርዓት ባለፈው ታኅሣሥ 18 በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡ “ሰብአዊ ክብር፣ ነጻነትና ፍትሕ ለሁሉም” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን የዘንድሮውን…
Rate this item
(0 votes)
በደራሲ ተክለስላሴ ጋሻውጠና የተደረሰውና በሰሜን ሸዋ ማህበረሰብ ወግ፣ ባህልና በጎ ልማድ በተለይም በሰርግ ሥነ ስርዓታቸው ላይ ትኩረት አድርጎ የተሰናዳው “ጥፍሮዬ” መፅሀፍ ዛሬ ታህሳስ 22 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ አዲሱ ገበያ አካባቢ በሚገኘው ጉለሌ ክ/ከተማ አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በሰሜን ሸዋ…
Page 11 of 315