ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሳምባ ምች ታሞ ሆስፒታል የገባው ጆርጅ ማይክል፤ በሞት አፋፍ ላይ መሆኑ በስፋት ቢወራም ህክምናውን በተሳካ መንገድ እንዳደረገና እያገገመ እንደሆነ ታወቀ፡፡ የ48 አመቱ ጆርጅ ማይክል፤ በሳምባ ምች ብቻ ሳይሆን በሌሎች አሳሳቢ የጤና ችግሮች ደህነነቱ አደጋ ላይ መውደቁን የጠቆሙ ምንጮች፤ ቪዬና በሚገኝ…
Read 3106 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሙዚቃው ኢንዱስትሪ የአመቱ ምርጥ ሴት አርቲስቶችን በማክበር የሚሸልመው ቢልቦርድ ዘንድሮ ለሰባተኛ ግዜ ባዘጋጀው የሽልማት ስነስርአት ቴይለር ስዊፍትና ኒኪ ማናጅን የአመቱ ኮከብ ዘፋኝና የአመቱ አዲስ ኮከብ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ “ስፒክ ናው” በተባለው አልበሟ በአለም ዙርያ 20 ሚሊዮን ቅጂ ሽያጭ ያገኘችው ቴይለር ስዊፍት፤…
Read 3307 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሙዚቃው ኢንዱስትሪ የአመቱ ምርጥ ሴት አርቲስቶችን በማክበር የሚሸልመው ቢልቦርድ ዘንድሮ ለሰባተኛ ግዜ ባዘጋጀው የሽልማት ስነስርአት ቴይለር ስዊፍትና ኒኪ ማናጅን የአመቱ ኮከብ ዘፋኝና የአመቱ አዲስ ኮከብ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ “ስፒክ ናው” በተባለው አልበሟ በአለም ዙርያ 20 ሚሊዮን ቅጂ ሽያጭ ያገኘችው ቴይለር ስዊፍት፤…
Read 2095 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“Collection of a Decade እና “Finding Shelter” የተሰኙ ሁለት የሥዕል አውደርእዮች በሁለት ቦታዎች ተከፈቱ፡፡ በኢትዮጵያዊ ጣሊያናዊ ማሲሞ ደቪታ የቀረቡ ከ100 በላይ ሥዕሎች የቀረቡበት አውደርእይ ትናንት ማታ ብስራተ ገብርኤል አካባቢ በሚገኘው ታሊስማን ጋለሪ የተከፈተ ሲሆን አውደርእዩ እስከ የካቲት 4 ለተመልካች ክፍት…
Read 3153 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ነዋሪነቱን ደቡብ አፍሪካ ባደረገው ዳንኤል ታደሰ የተፃፉ ግጥሞች የተካተቱበት “ርዕስ አልባ ግጥሞችና ቅጽ 1” “የግጥም መጽሐፍ ዛሬ 4 ሰዓት ላይ በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ 180 ገፆች ያሉት መጽሐፍ ዋጋ 25 ብር ነው፡፡ ይኸው መጽሐፍ ባለፈው እሁድ በደቡብ አፍሪካ፤ ብራምፎንቴን…
Read 3566 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኢምፐርቴክ ኢትዮጵያ ቢዝነስ ሶሳይቲ የተዘጋጀውና ዶክተር ወሮታው በዛብህ እና ጋዜጠኛና ደራሲ ብርሃኑ ሰሙ ያጠናቀሩት “የብልጽግና ቁልፍ ቁጥር 5” መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በኢንተርፕረነርሺፕ መበልፀግ እንደሚቻል የሚያሳየው ባለ 180 ገጽ መጽሐፍ 35 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡
Read 2719 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና