ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ስድስተኛው የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ፊልም ፌስቲቫል ባለፈው ሰኞ በአዲስ አበባ ባህልና ትያትር አዳራሽ በተከናወነ ሥነ ሥርዓት የተጀመረ ሲሆን ካለፈው ሕዳር 2003 ዓመተ ምህረት ወዲህ ከተሰሩት ሰማንያ ያህል ፊልሞች አስራ ሰባቱ ብቻ ለሽልማት እንደሚወዳደሩ አዘጋጆቹ ተናግረዋል፡፡ በፌስቲቫሉ ላይ ለመወዳደር ያልተመዘገቡ አንዳንድ…
Read 3140 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ ሬዲዮ በተለይም በ”ከመፃህፍት ዓለም”፣ “እሁድ ጠዋት” እና “የኪነጥበባት ምሽት” አቅራቢነቱ ታዋቂ የነበረው አንጋፋው ጋዜጠኛ ደጀኔ ጥላሁን ለሐዋሳ የኪነጥበብ አፍቃሪዎች ልምዱን ለማጋራት የ60 ሻማ 35ኛ የክብር እንግዳ ሆነ፡፡ ነገ በሐዋሳ ቤተሰብ መምርያ ማህበር አዳራሽ ከቀኑ 8…
Read 4239 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሚዩዚክ ሜይዴይ የመፃህፍት ንባብ እና የውይይት ክበብ “አለቃ ገብረሃና እውነት ናቸው ወይስ ተረት” በሚል ርእስ ሕልውናቸው ለውይይት ይቀርባል፡፡ ለውይይቱ መነሻ የሚሆን ጥናት የሚያቀርበው ወግ ፀሐፊው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሲሆን፤ ውይይቱ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት 5 ኪሎ በሚገኘው የብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ…
Read 4632 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ኢያሪኮ 777” የተሰኘ የረዥም ልቦለድ መፅሐፍ በአዘርግ (Adamu G) ተዘጋጅቶ ለንባብ በቃ፡፡ ደራሲው 70 በመቶ ምናባዊ ፈጠራ፣ 30 በመቶ እውነተኛ ገጠመኝ ላይ የተመሰረተ አዝናኝ መፅሐፌን በማህበራዊ ድረገፅ (ፌስቡክ) ላይ ማስተዋወቄ ለመፅሃፉ ሸያጭ አግዞኛል በማለት የመፅሃፉ ገበያ መድራቱን ተናግረዋል፡፡ 146 ገፆች…
Read 7777 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ ፊልም የሆነው “ጤዛ” ታሪክ እና ፎክለር በአላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር ለውይይት ይቀርባል፡፡ “የፊልም አተራረክና የኢትዮጵያ ፎክሎር በጤዛ” ፊልም የሚለውን ውይይት በመጪው ሐሙስ አመሻሽ ላይ ፒያሳ በሚገኘው ፑሽኪን አዳራሽ በመገኘት የሚመሩት የትያትር ምሩቅ የሆኑት የፊልም ባለሙያ ንጉሡ ጌታቸው…
Read 3026 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ርእዮት” የሬዲዮ ዝግጅት አየር ላይ መዋል የጀመረበትን አንደኛ ዓመት በዓል ነገ እስጢፋኖስ ቤተክርስትያን አካባቢ በሚገኘው ወይን ኢትዮጵያ የባህል አዳራሽ” ያከብራል፡፡ የምስረታውን አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የሚቀርበው ዝግጅት መገናኛ ብዙሃንን የትልልቅ ሀሳቦች መፍለቂያ ማድረግና ማህበረሰቡን እንደሚመስሉ ማሳየት ይጠበቅበታል ተብሏል፡፡ ነገ ከቀኑ…
Read 2389 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና