ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሙዚቃው ኢንዱስትሪ የአመቱ ምርጥ ሴት አርቲስቶችን በማክበር የሚሸልመው ቢልቦርድ ዘንድሮ ለሰባተኛ ግዜ ባዘጋጀው የሽልማት ስነስርአት ቴይለር ስዊፍትና ኒኪ ማናጅን የአመቱ ኮከብ ዘፋኝና የአመቱ አዲስ ኮከብ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ “ስፒክ ናው” በተባለው አልበሟ በአለም ዙርያ 20 ሚሊዮን ቅጂ ሽያጭ ያገኘችው ቴይለር ስዊፍት፤…
Read 2593 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“Collection of a Decade እና “Finding Shelter” የተሰኙ ሁለት የሥዕል አውደርእዮች በሁለት ቦታዎች ተከፈቱ፡፡ በኢትዮጵያዊ ጣሊያናዊ ማሲሞ ደቪታ የቀረቡ ከ100 በላይ ሥዕሎች የቀረቡበት አውደርእይ ትናንት ማታ ብስራተ ገብርኤል አካባቢ በሚገኘው ታሊስማን ጋለሪ የተከፈተ ሲሆን አውደርእዩ እስከ የካቲት 4 ለተመልካች ክፍት…
Read 3917 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ነዋሪነቱን ደቡብ አፍሪካ ባደረገው ዳንኤል ታደሰ የተፃፉ ግጥሞች የተካተቱበት “ርዕስ አልባ ግጥሞችና ቅጽ 1” “የግጥም መጽሐፍ ዛሬ 4 ሰዓት ላይ በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ 180 ገፆች ያሉት መጽሐፍ ዋጋ 25 ብር ነው፡፡ ይኸው መጽሐፍ ባለፈው እሁድ በደቡብ አፍሪካ፤ ብራምፎንቴን…
Read 4363 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኢምፐርቴክ ኢትዮጵያ ቢዝነስ ሶሳይቲ የተዘጋጀውና ዶክተር ወሮታው በዛብህ እና ጋዜጠኛና ደራሲ ብርሃኑ ሰሙ ያጠናቀሩት “የብልጽግና ቁልፍ ቁጥር 5” መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ በኢንተርፕረነርሺፕ መበልፀግ እንደሚቻል የሚያሳየው ባለ 180 ገጽ መጽሐፍ 35 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡
Read 3197 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሙሉ እመቤት ፈለቀ እና ሰላማዊት ባልቻ ጽፈው ፕሮዲዩስ ያደረጉትና ኢዮብ ጌታሁን ያዘጋጀው “አንድ ሰሞን” የተሰኘ ፊልም ዛሬ እና ነገ በአዲስ አበባ ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡ አንድ መቶ ደቂቃ በሚፈጀው ፊልም ላይ አርቲስት ችሮታው ከልካይ፣ ቤተልሄም ጌታቸው፣ ሰላማዊት ባልቻ፣ አማኑዔል አብዲሳ፣ መልካም…
Read 3012 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የቲቢ አምባሳደር በመሆን ቅስቀሳ በማድረግ ላይ የሚገኘው አንጋፋው አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም ዛሬ ቦሌ በሚኘው ሲዮናት ሆቴል የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን እንዲሁም በማረሚያ ቤትና በሐይማኖት ተቋማት የሚገኙ ሌሎች ዜጐችን ይመክራል፡፡ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፤ ከዓለም ጤና ድርጅት…
Read 2978 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

