ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
እማሆይ ጽጌ ማርያም በኢትዮጵያ ቀዳሚዋ የቫዮሊን እና ፒያኖ አቀናባሪ እንደነበሩ ይነገራል። እማሆይ ፅጌማርያም ከአባታቸው ከአቶ ገብሩ ደስታ እና እናታቸው ወይዘሮ ካሣዬ የለምቱ በ1916 ዓ.ም በአዲስ አበባ ውስጥ ነው የተወለዱት። በልጅነታቸው ለትምህርት በሄዱባት ስዊዘርላንድ ፒያኖን በደንብ ተምረዋል። ከትምህርት መልስም በ19 አመታቸው…
Rate this item
(2 votes)
አብርሃም ግዛው ኢንተርቴይመንትና የህትመት ስራዎች ድርጅት 127ኛውን የአድዋን ድል “ዝክረ አድዋ ኢትዮጵያዊነት” በሚል ርዕስ የፊታችን ማክሰኞ የካቲት 21 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በኢትጵያ ብሄራዊ ቴአትር በድምቀት ያከብራል። በእለቱ ስለ አንድነታችንና ጽናታችን እንዲሁም ስለታላቅ ህዝብነታችን የሚመሰክሩ አነቃቂ ንግግሮች፣ ግጥም፣…
Rate this item
(2 votes)
 “ያውዌ” የተሰኘ መጠሪያ ያለው የሙዚቃ ኮንሰርት ጥር 27 ቀን 2015 ዓ.ም ጊዮን ሆቴል ውስጥ በሚገኘው ግሮቭ ጋርደን ዎክ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ ይካሄዳል፡፡ በእለቱም በጉራጊኛ ድምፃዊነታቸው ተወዳጅነትን ያተረፉት ድምፃዊያን ሀና ተሰማ(ያውዌ) ፣ ደምሴ ተካ፣ ፀጋዬ ስሜ (ሆሴ ባሳ)፣ ሀይሉ ፈረጃ ፣…
Saturday, 28 January 2023 21:18

“ጥቁር አዳኝ”

Written by
Rate this item
(5 votes)
ትርጉም መፅሀፍ ለንባብ በቃ ከ30 ዓመት በፊት በሩዋንዳ በሁቱና ቱትሲ ጎሳዎች መካከል የተፈጠረውን የዘር ፍጅትና በ90 ቀናት ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጉ ንፁሀን እንደቅጠል የረገፉበትን ታሪክ የሚያስቃኘው “An Ordinary Man” የተሰኘ መፅሀፍ በትርጓሚ ታጠቅ ከበደ “ጥቁር አዳኝ” በሚል ወደ አማርኛ ተመልሶ…
Rate this item
(4 votes)
ሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት የንጋት ለኢትዮጵያ ፕሮጀክት አካል የሆነውን “አንቺ እንዴት ነሽ” የተሰኘ የኪነ ጥበብ መሰናዶ በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ዋና ከተማ ዱባይ ከየካቲት 11-12 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚያካሂድ ተገለፀ፡፡ የዚህ መሰናዶ አላማ ከኢትዮጵያ ወደ አረብ ሀገራት የሚሄዱ እህቶቻችን ላባቸውን እያፈሰሱ…
Rate this item
(4 votes)
የደራሲ ምርት ባቦ የበኩር ሥራ የሆነው “አሳንቲ “ የተሰኘ የአጫጭር ልብወለዶች መድበል ዛሬ ቅዳሜ ከጠዋቱ 4 ሰዓት በሐገር ፍቅር ቴአትር ቤት እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡በ212 ገጾች የተቀነበበው መጽሐፉ፤ አምስት አጫጭር ልብወለድ ታሪኮችን ያካተተ ነው፡፡ በምርቃት ፕሮግራሙ ላይ ሥራዎቻቸውን ከሚያቀርቡ ታዋቂ የሥነጽሁፍ ባለሙያዎች…
Page 5 of 310