ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(2 votes)
በዋቢሸበሌ ሆቴል ሰኞ ሐምሌ 8 ቀን 2016 ዓ.ም፤ ከቀኑ 11ሰዓት እስከ 2፡00 ሰዓት
Rate this item
(0 votes)
በደራሲና ገጣሚ ሚካኤል አስጨናቂ (ኢ/ር) የተሰናዳው የጸሐይ እግሮች የግጥም መፅሐፍ ለንባብ በቃ። መፅሐፉ በፍቅር በማህበራዊ ጉዳይ፣ በፖለቲካና በበርካታ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ጠንካራ ሀሳቦች የተዳሰሱባቸው 75 ግጥሞችን ያካተተ ነው። በመፅሐፉ ጀርባ ላይ አስተያየታቸውን ያሰፈሩት ደራሲና ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም፣ ገጣሚና ደራሲ ሰለሞን…
Rate this item
(0 votes)
አሸናፊዎች በሚሊዮን ዶላሮች ይንበሸበሻሉ በነዳጅ ሀብቷ የበለጸገችው ሳውዲ አረቢያ፣ ከአንድ ዓመት በፊት ኢ-ስፖርት የዓለም ዋንጫ የሚል አዲስ የስፖርት ውድድር እንደምታዘጋጅ አስታውቃ ነበር፡፡ በየዓመቱ ክረምት ወር ላይ እንደሚካሄድ የተነገረለት አዲሱ ውድድር፤ ቴክኖሎጂዎችን መሰረት ያደረጉ የዓለም ዋንጫ ውድድሮችን ያካትታል፡፡ ሀገሪቱ ለዋንጫ አሸናፊዎች…
Rate this item
(2 votes)
ዓለም አቀፋዊ ማህበር የሆነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሕክምና ማህበር፣ አርቲስት ትዕግሥት ግርማን፣ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር አድርጎ መሾሙን በዛሬው ዕለት ሰኔ 20 ቀን 2016 ዓ.ም፣ በቤስት ዌስተርን ፕላስ ሆቴል በተካሄደ የፊርማ ሥነሥርዓት ላይ አስታውቋል።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሕክምና ማህበር ከተመሰረተ ጊዜ እንስቶ…
Rate this item
(2 votes)
ታሊስማን ጋላሪ የተመሰረተው በአቶ ማሲሞ ዴ ቪታ በ2009 ዓ.ም ብስራተ ገብርኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ሳልቫቶሬ ዴ ቪታ ኮምፕሌክስ ህንፃ ላይ ሲሆን፤ የአርትስ ጋላሪውን ታዋቂና ታዳጊ የስነ-ጥበብ አርቲስቶች ስራቸውን ለህዝብ እንዲያሳዩና ከህዝቡም ጋር እንዲተዋወቁ እድሉን በማመቻቸት እንዲጠቀሙ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ፈረንሳይ ለጋሲዮን የሚገኘው…
Rate this item
(0 votes)
በስንታየሁ ገብረጊዮርጊስ ወደ አማርኛ የተተረጎመው “በቀል’ና ፍትሕ” የተሰኘ መጽሐፍ ሰሞኑን ታትሞ ለንባብ በቅቷል፡፡መጽሐፉ፤ ጦርነታ ያገናኛቸው፣ የማይተዋወቁ፣ ግን ደግሞ ግዳጅና ሞት አንድ ስላደረጋቸው ሰብዕናዎች የሚተርክ ነው ተብሏል፡፡የኑሮ ሂደት ያጠላለፉትና ዘመናት ያወረዛው የተቀበረ የውስጥ ስሜት (የትውልድ ቂም- ወበቀል ወይም የዘገየ ፍትህ)፣ የሚንጸባረቅበት…
Page 6 of 322