ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 26 February 2022 00:00
“አንድን ግንድ አስር ዓመት ውሃ ውስጥ ብታስቀምጠው አዞ አይሆንም!”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ተኩላ ቀበሮን አሽከር አድርጎ ይቀጥረዋል። ተኩላ ጉልበተኛ እና ክፉ ነው። ቀበሮ ደግሞ መልካም፣ ግን የጌታው የአያ ተኩላ ክፋት የሰለቸው ነው።አንድ ቀን አብረው እየሄዱ ሳለ፣ አያ ተኩላ፤ “ወዳጄ ቀበሮ ሆይ! አንድ የምበላው ነገር ካላገኘህልኝ፤ አንተኑ ልበላህ ነው። አንድ…
Read 8945 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ለአቅመ -ሄዋን የደረሰች የደረሰች ሴት ልጅ የነበረቻቸው እናትና አባት በአንዲት መንደር ይኖሩ ነበር፡፡ ልጅቱ ከቀን ቀን እየወፈረች ሆዷ እየሞላ ትሄዳለች፡፡ የመንደሩ ሰው ሊጠይቃቸው ሲመጣ ጥያቄው አንድ ዓይነት ሆነ፡፡ አንዷ ትመጣና፤ “እንዴት ዋላችሁ?”“ደህና እግዚሃር ይመስገን”“ጤናዎትን እንዴት ከረሙ?”“አልፎ…
Read 13053 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ለአቅመ -ሄዋን የደረሰች የደረሰች ሴት ልጅ የነበረቻቸው እናትና አባት በአንዲት መንደር ይኖሩ ነበር፡፡ ልጅቱ ከቀን ቀን እየወፈረች ሆዷ እየሞላ ትሄዳለች፡፡ የመንደሩ ሰው ሊጠይቃቸው ሲመጣ ጥያቄው አንድ ዓይነት ሆነ፡፡ አንዷ ትመጣና፤ “እንዴት ዋላችሁ?”“ደህና እግዚሃር ይመስገን”“ጤናዎትን እንዴት ከረሙ?”“አልፎ…
Read 2765 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የዐረቦች ተረት አንዲህ ይላል። አንዲት ቆንጆ ሚስት የነበረችው ነጋዴ ነበር ይባላል። ነጋዴው የንግድ ሥራውን ለማከናወን ከአገር አገር ይዞር ነበር። ከዕለታት አንድ ቀን ለስራ ሲወጣ፣ ቆንጆ ሚስቱን ለመወዳጀት ይፈልግ የነበረ አንድ ሌላ ዐረብ በቤቱ አካባቢ ይንጎራደዳል።ለካ ሚስቲቱም ይህንኑ ዐረብ በሰፈር…
Read 10995 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 05 February 2022 12:27
ታጥቆ እንዳይጠብቅ፤ ወይኔ ወይኔ እያለ ይኖራል” “ተዓጢቑ ከይሕሉ፣ ወይለይ ወይለይ ይብል ይህሉ” - የትግርኛ ተረት
Written by Administrator
የሩሲያ መሪ የነበሩት ጆሴፍ ስታሊን አንድ ጊዜ አደረጉት የተባለው ነገር ዛሬ እንደ ተረት ተጠቃሽ ነው፡፡ እነሆ፡-ጆሴፍ ስታሊን ሰውን ስብሰባ ጠርተዋል። ተሰብሳቢው ፀጥ ብሎ ንግግራቸውን ያዳምጣል፡፡ አስፈሪ አምባገነን የተባሉ፣ ሰው ጤፉ የሆኑ፣ የሰው ነፍስም ከትንኝ የሚያንስ የሚመስላቸው መሪ ናቸው፡፡ ተሰብሳቢው ሁሉ…
Read 11984 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከኦዞፕ ተረቶች አንዱ በተዛምዶ ስንተረጎመው የሚከተለውን ይመስላል፡- ከዕለታት አንድ ቀን የሰውነት ክፍሎች ሁሉ ተሰባስበው በሆድ ምክንያት ስለሚደርስባቸው በደል እየተመካከሩ ነው አሉ፡፡ኩላሊት ተነሳና፡-“በዕውነቱ እኔ ስንት የማጣራት፣ አካባቢን የመቆጣጠርና፣ የምግብና የመጠጠጥ ሚዛን የመጠበቅ ነገር በሃላፊነት ስሰራ የኖርኩኝ ነኝ፡፡ ስለሆነም የአቶ ሆድን ነገር…
Read 3346 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ