ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ሶስት ጠቢባን አማካሪዎቻቸውን ይጠሩና ጥያቄ ይጠይቋቸዋል።መሠረታዊ ጥያቄው፡-አንድ ሰፊ እልፍኝ ዘንድ ወሰዷቸውና፤“በጣም በርካሽ ዋጋ የሚገዛ፣ ሆኖም ይህንን እልፍኝ ከአዳራሽ የሚሞላ ነገር አምጡልኝ” አሏቸው።የመጀመሪያው ጠቢብ፤“ንጉሥ ሆይ! ይህን እልፍኝ የሚሞላ አምጥቻለሁ”ንጉሡም፤“መልካም፣ አሳየና?” አሉና ጠየቁት።ጠቢቡም ያንን እልፍኝ የሚሞላ ጥጥ…
Read 14517 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች ክንዱ ላይ ክርኑን በጣም ያመውና ለጓደኛው "..ምን ባደርግ ይሻለኛል?.." ይልና ይጠይቀዋል፡፡ ጓደኛውም፤ "..አንድ ዋሻ ውስጥ የሚኖር አዋቂ ሰው አለ። እሱ ጋ ሄደህ ችግርህን ብታስረዳው መፍትሔ ይፈልግልሃል.." አለው፡፡"ስንት ያስከፍለኛል?..""አስር ብር ብቻ፡፡..""ምን ምን ዓይነት ምርመራ…
Read 12624 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የአንድ ሰፈር ሰዎች ወደ ጦርነት ሊሄዱ ለረጅም ጊዜ በዝግጅት ላይ ከርመዋል። በዝግጅቱ ወቅትም የማይፎክሩት ፉከራ፣ የማያቅራሩት ቀረርቶ፣ የማይደነፉት ድንፋታ አልነበረም። ገና ሳይዘመት ይዘፈናል፣ አታሞ ይደለቃል፣ ዳንኪራ ይረገጣል። ዘማቾቹም ለህፃን ለአረጋውያኑ ጀግንነታቸውን እያስረዱ ከድል በኋላ ምን አይነት ሹመት እንደሚሾሙ ሳይቀር ይተነብያሉ።…
Read 10090 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዝማሪ ለሚስቱ በጠዋት ተነስቶ“ዛሬ ዕዳ ከሜዳ ሲለኝ አደረ” አላት።ሚስትየውም፡-“ይሄ ነገር የመልካም ነገር ምልኪ አይመስለኝም። ዛሬ ከቤትህ ፈፅሞ ንቅንቅ ባትል ጥሩ ነው።” አለችው።“በጭራሽ የታየኝን ሳላሳካ አልውልም፤ አላድርም” አላትና እምቢ ብሏት ከቤት ወጣ።ከቤት ወጥቶ ወደ አንድ ጫካ ሄደና…
Read 13215 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ወዳጅህን ከጎረቤትህ ታገኛለህ ጠላትህን እናትህ ትወልድልሃለች!) በትግራይ ወርዒ በሚባል በረሃ ውስጥ ሁለት ወንድማማቾች ሽፍቶች ነበሩ፡፡ ክፉ ደግ አይተው አብረው ያደጉ ናቸው፡፡ ብዙ ባልንጀሮችና ተከታዮች አፍርተዋል፡፡ ታላቅም ታናሽም በተከታዮቻቸው መካከል የየራሳቸው ቡድን መስርተዋል፡፡ የየቡድኑን የጎበዝ አለቃም ሾመዋል፡፡ በየጊዜው ከግብረ-አበር ተከታዮቻቸው ጋር…
Read 16343 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በጥንት ጊዜ በቀዝቃዛው ጦርነት ዘመን፣ በአሜሪካው ፕሬዚዳንትና በራሺያው ፕሬዚዳንት ላይ የተቀለደ አንድ ተረት ቢጤ ዕውነት ነበር፡፡ እነሆ፡-የሁለቱ አገሮች ፕሬዚዳንቶች፤ ወታደራዊ ኃይላቸውን ያወዳድራሉ፡፡ የእኔ ይበልጥ፣ የእኔ ይበልጥ፣ ይፎካከራሉ። በመጀመሪያ የሩሲያው ፕሬዚዳንት፣ አሜሪካንንና የአሜሪካን ወታደራዊ ኃይል ሊጎበኙ ይሄዳሉ! ከዚያም አንድ ጉዳይ ያነሳሉ፡፡“የአንድ…
Read 11588 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ