ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን፣ አንድ አዳኝ ነብር። የሚያድነው ወደ ጫካ ሄዶ ነው።ነብር ፍለጋ ወደ ደኑ ሊገባ ሲል አንድ መንገደኛ ያገኘዋል። መንገደኛው፤ “ወገኔ ወደምን እየገባህ ነው?” ይለዋል። “ነብር ላድን” ይላል አዳኙ“ነብር ከሳትከው አደገኛ መሆኑን ታውቃለህ?”አዳኙ፡- “ብስተው ወዲያውኑ አቀባብልና ደግሜ እተኩሳለሁ” አለው።መንገደኛው፡- “ዳግም…
Read 12732 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የምድር አውሬ ሁሉ መነገጃና መሰባሰቢያ አንድ ገበያ ነበር ይባላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አውሬሁሉ እገበያ ሲውል፤ አያ ጅቦ ቀርቶ ኖሯል፡፡ ማታ ሁሉም ከገበያ ሲመለስ ከጎሬው ብቅ ይልና መንገድ ዳር ይቀመጣል፡፡ ዝንጀሮ ስትመለስ ያገኛትና ገበያው እንዴት እንደዋለ ይጠይቃታል፡፡ “እቸኩላለሁ፤ ጦጢት ከኋላ አለችልህ…
Read 13079 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 01 May 2021 12:28
ይቅርታ እናደርጋለን፤ ነገር ግን አንረሳም (We forgive but we don’t forget)
Written by Administrator
አንዳንድ ተረት ተደጋግሞ ካልተነገረን አንጀት አይደርስም።የሚከተለውን ተረት ከአመታት በፊት ተርከነዋል። ዛሬም ይሄው እንተርከዋለን። ትምህርታዊነቱ ደግ ነው ብለን ነው። እነሆ!ከእለታት አንድ ቀን ሌሊት በጠፍ ጨረቃ ሶስት አህዮች ሳር ይግጣሉ።እንዳጋጣሚ የተራቡ ጅቦች በዚያው ገደማ ያልፉ ኖሮ አህዮቹን አዩአቸው። ከበቧቸውና “ለመሆኑ ማንን ተማምነው…
Read 13251 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ባልና ሚስት ጎጆ የሚወጡበት ቤት ለማግኘት በመሯሯጥ ላይ ሳሉና መንደሩን በመዳሰስ ሲዟዟሩ አንድ ደላላ ያገኛሉ። ደላላው፡- “ምን ዓይነት ቤት ነው የፈለጋችሁት?” አላቸው። ሚስትየው፡- “ግቢው ለብቻና ሰፋ ያለ፣ ከጎረቤት የማያገናኝ ፣ መብራትና ውሃ ለብቻው ቢሆን እንመርጣለን” አለች። ደላላው፡-…
Read 11826 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 17 April 2021 11:44
“ለሰው እንተርፋለን እንኳን ለራሳችን…” -(አገራዊ መፈክር) “ሳይተርፋት አበድራ ሳትቀበል ሞተች!” - (አገራዊ ተረት)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዋቂና አንድ አላዋቂ በመንገድ ላይ እየተጓዙ ሳለ አንድ አውራዶሮ አጥር ላይ ሆኖ ሲጮህ ያያሉ፡፡ ይሄኔ አላዋቂው፤ “ይሄ አውራ ዶሮ እዚህ መሬት ላይ ሲጮህ‘ኮ እመንግስተ - ሰማይም ልክ ይሄንኑ የሚመስል አውራ ዶሮ በዚሁ ሰዓት ይጮሃል” ይላል፡፡ አዋቂው…
Read 13226 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ሰባ ሰማኒያ ዘመን የሆናቸው ሽማግሌ፤ ተማሪ ቤት ገብተው ሲማሩ አንድ ተማሪ፤ “አባቴ ፤ ዛሬ ተምረው ከእንግዲህ ወዲህ ሊሾሙበት ነው? ወይስ ሊከብሩበትና ሊታዩበት?” ቢላቸው፤ ሽማግሌው፡-“ልጄ ልሾምበት፣ ልከብርበትና ልታይበትስ ብዬ አይደለም። ነገር ግን የማይቀረው ሞት ሲመጣ፣ መልአክ-ሞቱ ይዞኝ ወደ ፈጣሪ ሲቀርብ…
Read 12645 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ