ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 29 August 2020 10:48
ነገሩ አልሆን ብሎ ሁኔታው ሲጠጥር ጠጣሩ እንዲላላ የላላውን ወጥር ገጣሚ ሐይሉ ገ/ ዮሐንስ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ጨዋታ አዋቂ ሰው፣ ማእከላዊ ምርመራ ድርጅት እስር ቤት ይታሰራሉ። በእስረኞቹ ዘንድ የተለመደ የሻማ በመባል የሚታወቅ አንድ ደንብ አለ፡፡ አዲስ የገባ እስረኛ ያለውን ገንዘብ ይሰጣል፤ የሚያውቀውን ቀልድ ያቀርባል፡፡ እኝህ ሽማግሌም ይሄንኑ ተጠየቁ፡፡ እሳቸው ጨዋታ አዋቂ ናችውና የሚሰጡት…
Read 15643 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከለታት አንድ ቀን በትልቅነታቸው የተከበሩ፣ በየጊዜው በሚካሄዱ ጦርነቶች ድል በማድረጋቸው የተፈሩ፣ አንድ የድሮ ጊዜ ንጉሥ ነበሩ፡፡ ንግሥቲቱም እንደዚሁ፤ ንጉሡን በምክርም በማገዝ፤ በዘመቻ ጊዜ ስንቅ በማዘጋጀትም የመኳንንቱንና የመሳፍንቱን ሚስቶች አስተባብሮ በመምራትም በዙፋኑ ዙሪያ አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ነበሩ፡፡ ንጉሡና ንግስቲቱም በመዝናኛ በጨዋታ ጊዜያቸው፣…
Read 10447 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ታሪክ ሲያረጅ ተረት ይመስላል፡፡ በድሮ ዘመን የኤርትራና የኢትዮጵያ ጦርነት ሲፈነዳ አንድ ሐሙስ ሲቀረው ትግራይ ውስጥ ያለ አንድ ቡና ቤት ውስጥ ሙዚቃ ያንባርቃል:: ወጣቶች ይጨፍራሉ፡፡ ምሽቱ ገፍቷል፡፡ ወጣቶች እንደ ወጣትነት እድሜያቸው ይጨፍራሉ፡፡ አንዳንድ ሽማግሌዎችም ጥግ ጥግ ይዘው እየጠጡ ይዝናናሉ፤ ያጨበጭባሉ:: በመሃል…
Read 17947 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ገጣሚና ፀሐፌ ተውኔት መንግሥቱ ለማ፤ “በግጥም ሃሳብን ለመግለጽ” በሚል ርዕስ የፃፉትን ታሪክ ወደ ስድ ንባብ ስንቀይረው የሚከተለውን ስነ ተረት ይመስላል፡፡ አንድ ገጣሚ ያጋጠመውን እንዲህ ሲል ተረከ፡- የሚተርከው ለአንድ ፈላስፋ ነው፡፡ “ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉስና ንግስቲት ቤተ መንግሥታቸው ውስጥ ይኖሩ…
Read 12083 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ አዝማሪ፣ በአንድ ገጠር ውስጥ ከሚስቱ ጋር ይኖር ነበር:: ሚስቱ ህልም ባየች ቁጥር ጠዋት ሲነሱ፤ “ዛሬ ምን ህልም አየሁ መሰለህ?” ትለዋለች፡፡ አዝማሪ - “ምን ህልም አየሽ?”ሚስት - “በጣም ትልቅ አውሎ - ንፋስ አየሩን ሲያናውጠው፤ ከሥር ደግሞ መሬቱ…
Read 14830 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በቀልደኝነታቸውና በዋዘኝነታቸው ስለሚታወቁት ስለ አለቃ ገብረሃና ብዙ ተወስቷል፡፡ አንዳንዴ እሳቸው ያላሉትም የእሳቸው ተደርጐ ይተረካል፡፡ ለማንኛውም የሳቸው ከተባሉት ጥቂቶቹን እንጥቀስ፡፡አንድ ቀን አለቃ ወደ ገበያ ይሄዳሉ፤ አሉ፡፡ ገበያው ደርቷል፡፡ የአለቃን ተረበኛነት የሚያውቅና የሚወድ አንድ ተጨዋች ሰው ይመጣል፡፡ ሰውዬው እግሩ ገደድ ያለ ነው፡፡…
Read 14314 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ