ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ዕመት ጦጢት ዘር ልትዘራ ወደ እርሻ ቦታ ትሄዳለች፡፡ ከዚያም በሰፊው እርሻ ላይ በመት በመት ስትዘራ ትታያለች፡፡ በእርሻው ዳር የሚያልፈው ሰው ሁሉ ጥያቄ ይጠይቃል፡፡ ጦጢት ምን ዘራሽ?“ ይላታል አንዱ፡፡ “ዘንጋዳ” ትላለች ጦጢት፤ ኩራቷ ፊቷ ላይ እየተነበበ፡፡ “ጦጢት ምን…
Read 6579 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የተረት - አባት የሆነው ኤዞፕ እንዲህ ይለናል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ተኩላዎች ተመካከሩና መልዕክተኞች ወደ በጐች ላኩ፡፡ የተኩላዎቹ ልዑካን እበጐች መንደር ደረሱ፡፡ በጐች ተኩሎች መጡብን ብለው ተሸሸጉ፡፡ አድፍጠው ጋጣቸው ውስጥ አድብተው ተቀመጡ፡፡ ተኩሎቹ ግን ረጋ ብለው፣ አደብ ገዝተው፤ “በጐች አትደናገጡ” “እንደምና…
Read 8283 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አይጥ ሁሌ እንደጉድ የሚጠላው ድመት ነበር አሉ፡፡ በዚህ ምክንያት ህይወቱ ይረበሻል፡፡ መንፈሱ እረፍት ያጣል፡ አንድ ቀን ድንገተኛ አውሎ ንፋስ መጣ - በሀገሩ!የትም መሄጃ ያጣው አይጥ፣ ለድመቶች ጥቃት ተጋለጠ፡፡ አይጥ እንግዲህ ወደ ከተማው ታዋቂ ጠንቋይ ሄደ፡፡ ችግሩንም…
Read 6783 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ አፈ-ታሪክ እንዲህ ይላል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ውብ ልዕልት ነበረች አሉ - ሁሉም የሚያደንቃት ናት፡፡ ግን ማንም ላግባሽ ያላት የለም፡፡ ንጉሡ አባቷ ተስፋ በመቁረጥ አፖሎ የተባለው አምላክ ዘንድ ሄደና አማከረው፡፡ አፖሎም፤ ሳይክ (Psyche) ልዕልቲቱ ወደ ተራራ መውጣት አለባት፡፡ የሐዘን ልብስም…
Read 7666 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን ከባድ የበረዶ ዘመን መጣና እፅዋትና እንስሳትን በቅዝቃዜ ጨረሰ፡፡ በየእለቱ ሞቶ የሚያድረው ነብስ እጅግ እየረከተ መጣ፡፡ ይሄኔ የባህር አሳዎች መመካከር ጀመሩ፡፡ ከነዚህ አሳዎች መካከልም በጣም እሾካማ የሆኑ አሳዎች አሉ፡፡አንደኛው አሳ፤ ለሌኛው አሳ፡-“እስከመቼ ድረስ ዝም ብለን ተቀምጠን በበረዶ ቅዝቃዜ…
Read 6025 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ምር ያሜቴ የንግበከቤ ፏ አሚተኽ ባንዘነቤ)(የጉራጊኛ ተረት ) ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ሊቅ አዋቂ የተባሉ ሳይንቲስቶች ስለንጉሣቸው ሲወያዩ አንደኛው፤ “ንጉሦችና መሪዎች ብዙ ስራ ስለሚበዛባቸው ለዕውቀት ብዙ ቦታ አይሰጡምና ግኝቶቻችንን እንድናሳውቃቸው በየጊዜው እየቀረብን ንግግር እናድርግላቸው” ይላል፡፡ ሁለተኛው፤ “ወዳጄ ሞኝ አትሁን! ንጉሦችና…
Read 4694 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ