ርዕሰ አንቀፅ
ስሙ ያልታወቀ ፀሐፊን ጠቅሶ አንድ የኛ ፀሐፊ ያቀረበውን ለዛሬ ተረት እናርገው ዐጼ ቴዎድሮስ አንድ ቀን አንድ የሚያምኑትን ዘበኛ ይዘው፣ አልባሌ መስለው ከጨለመ በኋላ በሠፈሩ ይዞሩ ጀመር፡፡ በየጐጆው እየተጠጉ ያደምጡ ነበር፡፡ እኩሉ ያልተኛ እኩሉም ተኝቶ፡፡ ከዝያ ወዲያ ካንድ ወታደር ጐጆ ተጠግተው…
Read 6339 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ታዋቂ እሥር ቤት ውስጥ አንድ ታዋቂ ኮንትሮባንዲስት ይታሠራል፡፡ ታሥሮም እንደተለመደው ለምርመራ ይጠራል፡፡ መርማሪ ለምን እንዳመጣንህ ታውቃለህ?እሥረኛአላውቅም መርማሪ ሰሞኑን አንተና ግብረ - አበሮችህ ከጅቡቲ ወደ አዲስ አበባ ህጋዊ ሽፋን ያለው ብስኩት አላመጣችሁም?እሥረኛ፤ እሱን አውቃለሁ መርማሪ፤ አምጥተሃል አላመጣህም?እሥረኛ፤…
Read 7469 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ አካባቢ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ወደጎረቤት አካባቢ ያለችን አንዲትን ለአቅመ - ሔዋን የደረሰች ኮረዳ ለወንድ ልጃቸው ፈለጓትና ሽማግሌዎች ወደልጅቷ ቤተሰቦች ተላኩ።ሽማግሌዎቹ የልጅቱ ቤተሰቦች ዘንድ ሲደርሱ፣ ቤት ገብተው ቆሙ፡፡ የልጅቱ ቤተሰቦችና ዘመድ - አዝማድ ሁሉ በአንድ ተርታ ተሰድረዋል፡፡…
Read 7926 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አባት ክፉኛ ይታመምና የአልጋ ቁራኛ ይሆናል፡፡ ባለቤቱ ቀደም ብሎ ህይወቷ አልፏል፡፡ ያለው አንድ ልጅ ብቻ ነው፡፡ የሚያስታምመውም እሱ ነው፡፡ በሰፈሩ በየምሽቱ የሚመላለስና በረት የሚያጠቃ አንድ ነባር ጅብ አለ፡፡ ሰው ሁሉ ይሄንን ጅብ ለመግደል ብርቱ ጥረት ያደርጋል፡፡…
Read 9900 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 January 2016 13:31
“ከዝሆንና ከአንበሳ ማን ይበልጣል?” ቢለው፤ “ከሁሉም ከሁሉም አሣ ሙልጭልጭ ነው” አለው፡፡
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ እጅግ ጉረኛ ሰው በአንድ መንደር ከሚስቱ ጋር ይኖር ነበረ፡፡ በድፍረት የማይከራከርበት ጉዳይ የለም፡፡ የሱን አሸናፊነት አጉልቶ ሌሎች ወንዶችን አኮስሶ ከማውራት ቦዝኖ አያውቅም፡፡ “ዛሬ አንዱን አንድ ቡና ቤት አግኝቼ ሳይቸግረው ለከፈኝ” ይላታል ለሚስቱ፡፡ ሚስትም፤ “በምን ጉዳይ ለከፈህ?”…
Read 9210 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ለአቅመ ሄዋን የደረሰች ቆንጂት ልትዳር ሽማግሌዎች መጥተው ልጅዎን ለልጃችን ብለው ይጠይቁና እሺ ተብለው፤ ቀን ተቆርጧል፡፡ የሠርጉ ዝግጅትም ተጠናቋል፡፡ ተደገሠ፡፡ ተበላ፡፡ ተጠጣ፡፡ “ሙሽሪት ልመጅ ሙሽሪት ልመጅ እሰው ሀገር ሄዶ የለም የእናት ልጅ እንዝርቱን ልመጅ ደጋኑን ልመጅ ምጣዱን…
Read 6330 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ