ርዕሰ አንቀፅ

Saturday, 24 September 2022 16:46

ላግዝሽ ቢሏት መጇን ደበቀች

Written by
Rate this item
(7 votes)
 ከኢራቅ ተረቶች አንዱ የሚከተለውን ይመስላል፡-ከዕለታት አንድ ቀን ንጉሥ በግዛቱ ዋና ከተማ ሳይታወቅ እየተዘዋወረ፣ ሕዝቡ ምን እንደሚያወራ ለማዳመጥ እየሞከረ ነበር። በአንድ መስኮት አጠገብ እያለፈ ሳለ ሶስት ሴቶች ሲያወሩ ሰማ።አንደኛዋ፡- ንጉሡን ለማግባት ብችል ግዛቱን ሁሉ ሊሸፍን የሚችል ምንጣፍ (ስጋጃ እሰራለት ነበር) አለች።ሁለተኛዋ፡-…
Rate this item
(3 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን፣ ለንግድ ስራ ወደ ሌላ አገር ሄዶ ከርሞ ወደ ቤቱ የተመለሰ አንድ ነጋዴ በራፉ ጋ ሲደርስ የጎረቤቶቹን ሰዎች ያገኛል፡፡ የመጀመሪያውን ጎረቤት፤“ለመሆኑ ሰፈር ደህና ነው ወይ ?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ ጎረቤትየውም፤ “ወዳጄ፤አንተ ከአገር ከወጣህ እኮ ከዓመት በላይ አልፏል፡፡ በዚህ ጊዜ…
Saturday, 10 September 2022 21:00

“መንኳኳት የማይለየው በር!”

Written by
Rate this item
(5 votes)
 አንዳንድ በሀገራችን እንደቀልድ የሚወሩ ወጎች ውስጠ-ነገራቸው ታሪክ-አዘል ሆኖ ይገኛል።የሚከተለው ቀልድ ሰሞኑን ከዚህ ዓለም በሞት በተለዩት የቀድሞው የሩሲያ መሪ ሚካኤል ጎርባቾቭና አሁን በኢትዮጵያ በሌሉት በቀድሞው የኢትዮጵያ መሪ በሊቀ መንበር መንግስቱ ኃይለማርያም ዙሪያ የተቀለደ ነው።የሩሲያ መሪ ሚካኤል ጎርባቾቭ ከዕለታት አንድ ቀን ለኢትዮጵያው…
Rate this item
(1 Vote)
ከዕለታት አንድ ቀን የቅዳሜ ሹር ለት ቤተሰብ ተሰብስቦ፣ የፆመ የሚገድፍበት፣ ያልፆመም በግድ ተቀስቅሶ ገበታ የሚቀርብበት ሌሊት፣ አንድ አመለኛና አስቸጋሪ ልጅ፣ እንደ ሁልጊዜው ከሰው ፊት ምንትፍ ያደርጋል፡፡የዚያን ዕለት ሌሊት በእንግድነት የተገኘ ጥቁር እንግዳ አለ፡፡አባትና እናት፣ ያ አመለኛ ልጅ ያስቸግራል ብለው በየደቂቃው…
Rate this item
(3 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን፣ የዱር አራዊት ሁሉ ንጉሥ አያ አንበሶ ታሞ አልጋ ላይ ይውላል፡ የጫካው አውሬዎችና እንስሳት በሙሉ ሊጠይቁት ይመጣሉ፡፡ ከቀበሮ በስተቀር፡፡ተኩላ የቀበሮን አለመምጣት ተመልክቶ አጋጣሚውን ሊጠቀም ፈለገ፡፡ የረዥም ጊዜ ቂሙን ለመወጣት አስቦ ነው፡፡ ስለዚህም ወደ አያ አንበሶ ጠጋ ብሎ፤«የዱር አራዊት…
Saturday, 20 August 2022 12:59

“በመተሳሰብ መተሳሰር”

Written by
Rate this item
(3 votes)
አንድ ጊዜ አንድ ንጉስ የአገሩን አዋቂዎች ሁሉ ሰብስበው “ስለ እኔ ዙፋን የሚሰማችሁን ማንኛውምን ነገር ተናገሩ” አሏቸው አሉ። እኚህ ንጉስ፤ “ዙፋኔን ያማሉ፤ ከባለስልጣኖቼ ጋር ሆነው ይዶልቱብኛል… በሚል በየጊዜው እንዲህ እየጠሩ የመጠየቅ ልምድ አላቸው። የአገሩ አዋቂዎች አብዛኞቹ ፈርተዋል። ተጨንቀዋል፤ ተንዘርዝረዋል። ምክንያቱም እኒህ…