ርዕሰ አንቀፅ
ሻም/አፈወርቅ ዮሐንስአንድ ንጉሥ ሶስት ልጆች አሉት፡፡ ከጊዜ በኋላ ዕድሜው እየገፋ መጣና መንግሥቱን ለማንኛው ልጁ እንደሚያወርስ ሲያሳስበው ቆይቶ፣ በመጨረሻ አንድ ዘዴ ይመጣለታል፡፡ ይኸውም፡-ሦስቱንም ልጆቹን ይጠራና፤“ልጆቼ፤ እንደምታዩት ዕድሜዬእየገፋ፤ የመገነዣ ክር እየተራሰ፣ መቃብሬ እየተማሰ ነው፡፡ ሰፊ ግዛት፣ ሀብትና መንግሥት አለኝ፡፡ ይህንን ለአንዳችሁ ለማውረስ…
Read 13704 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሻም/አፈወርቅ ዮሐንስአንድ ንጉሥ ሶስት ልጆች አሉት፡፡ ከጊዜ በኋላ ዕድሜው እየገፋ መጣና መንግሥቱን ለማንኛው ልጁ እንደሚያወርስ ሲያሳስበው ቆይቶ፣ በመጨረሻ አንድ ዘዴ ይመጣለታል፡፡ ይኸውም፡-ሦስቱንም ልጆቹን ይጠራና፤“ልጆቼ፤ እንደምታዩት ዕድሜዬእየገፋ፤ የመገነዣ ክር እየተራሰ፣ መቃብሬ እየተማሰ ነው፡፡ ሰፊ ግዛት፣ ሀብትና መንግሥት አለኝ፡፡ ይህንን ለአንዳችሁ ለማውረስ…
Read 2577 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ባል ሚስቱ ድርስ እርጉዝ ሆና ሳለ፣ በየማታው ይጨቀጭቃት ነበር፡፡ ሚስት - አንተ ሰውዬ ለምን ቃልህን አታከብርም? ትላለች፡፡ ባል - የምን ቃል? ሚስት - ጭራሽ የገባኸውንም ቃል ረስተኸዋል? ባል - አልረሳሁትም፡፡ ሚስት - ታዲያ ምነው ዕቃውን አላመጣህም?…
Read 15851 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን እመት ጦጢት አንድ ዋርካ ላይ ጥፍር ተደርጋ ታሥራ፣ አላፊ አግዳሚውን “እባካችሁ ፍቱኝ ወይም አስፈቱኝ” እያለች ትለምናለች፡፡በመጀመሪያ የመጣው አንበሳ ነው፡፡አንበሳ - “እመት ጦጢት ምን አጥፍተሽ ነው የታሠርሽው?” ሲል ጠየቃት፡፡ጦጢትም - “አልበላም ብዬ ነው የታሠርኩት” አለች፡፡አንበሳም - “አንቺ እንኳን…
Read 16601 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 21 March 2020 12:53
“እጅህን ባህሩ ውስጥ ክተት፡፡ ካገኘህ አሣ ትይዛለህ፡፡ ካጣህ እጅህን ታጥበህ ትወጣለህ”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰውዬ ሠፈር ውስጥ ሲዘዋወር አንድ መንገደኛ ያገኝና አብረን እንሂድ ይባባላሉ፡፡ “ወዴት ነው የምትሄደው ወዳጄ?” አለ የሠፈሩ ሰውዬ፡፡“ዘመድ ለመጠየቅ ወደ ሩቅ አገር እየሄድኩ ነው” አለ መንገደኛው፡፡ “እኔም የምሄደው ቅርብ አይደለም”“የተወሰነ ርቀት አብረን እንጓዛ?”“ደስ ይለኛል”አብረው መሄድ ጀመሩ፡፡ ሠፈር…
Read 14601 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ብዙ አህዮች በጠፍ ጨረቃ መንገድ ይጀምራሉ፡፡ አንዲት ቀበጥ አህያ ከመካከላቸው አለች፡፡ ግጦሽ አግኝተው እንደ ልባቸው ከጋጡ በኋላ ይቺ ቀበጥ አህያ፤‹‹የዚህ አካባቢ ሳር እምብዛም አይጣፍጥም፡፡ ወደሚቀጥለው መንደር እንሂድና የተሻለ ሣር እንፈልግ›› ትላለች አባወራው አህያ፤‹‹ሣር ሣር ነው፡፡ ዝም ብለሽ…
Read 14858 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ