ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(10 votes)
 ሻም/አፈወርቅ ዮሐንስአንድ ንጉሥ ሶስት ልጆች አሉት፡፡ ከጊዜ በኋላ ዕድሜው እየገፋ መጣና መንግሥቱን ለማንኛው ልጁ እንደሚያወርስ ሲያሳስበው ቆይቶ፣ በመጨረሻ አንድ ዘዴ ይመጣለታል፡፡ ይኸውም፡-ሦስቱንም ልጆቹን ይጠራና፤“ልጆቼ፤ እንደምታዩት ዕድሜዬእየገፋ፤ የመገነዣ ክር እየተራሰ፣ መቃብሬ እየተማሰ ነው፡፡ ሰፊ ግዛት፣ ሀብትና መንግሥት አለኝ፡፡ ይህንን ለአንዳችሁ ለማውረስ…
Rate this item
(1 Vote)
ሻም/አፈወርቅ ዮሐንስአንድ ንጉሥ ሶስት ልጆች አሉት፡፡ ከጊዜ በኋላ ዕድሜው እየገፋ መጣና መንግሥቱን ለማንኛው ልጁ እንደሚያወርስ ሲያሳስበው ቆይቶ፣ በመጨረሻ አንድ ዘዴ ይመጣለታል፡፡ ይኸውም፡-ሦስቱንም ልጆቹን ይጠራና፤“ልጆቼ፤ እንደምታዩት ዕድሜዬእየገፋ፤ የመገነዣ ክር እየተራሰ፣ መቃብሬ እየተማሰ ነው፡፡ ሰፊ ግዛት፣ ሀብትና መንግሥት አለኝ፡፡ ይህንን ለአንዳችሁ ለማውረስ…
Rate this item
(10 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ባል ሚስቱ ድርስ እርጉዝ ሆና ሳለ፣ በየማታው ይጨቀጭቃት ነበር፡፡ ሚስት - አንተ ሰውዬ ለምን ቃልህን አታከብርም? ትላለች፡፡ ባል - የምን ቃል? ሚስት - ጭራሽ የገባኸውንም ቃል ረስተኸዋል? ባል - አልረሳሁትም፡፡ ሚስት - ታዲያ ምነው ዕቃውን አላመጣህም?…
Rate this item
(12 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን እመት ጦጢት አንድ ዋርካ ላይ ጥፍር ተደርጋ ታሥራ፣ አላፊ አግዳሚውን “እባካችሁ ፍቱኝ ወይም አስፈቱኝ” እያለች ትለምናለች፡፡በመጀመሪያ የመጣው አንበሳ ነው፡፡አንበሳ - “እመት ጦጢት ምን አጥፍተሽ ነው የታሠርሽው?” ሲል ጠየቃት፡፡ጦጢትም - “አልበላም ብዬ ነው የታሠርኩት” አለች፡፡አንበሳም - “አንቺ እንኳን…
Rate this item
(10 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰውዬ ሠፈር ውስጥ ሲዘዋወር አንድ መንገደኛ ያገኝና አብረን እንሂድ ይባባላሉ፡፡ “ወዴት ነው የምትሄደው ወዳጄ?” አለ የሠፈሩ ሰውዬ፡፡“ዘመድ ለመጠየቅ ወደ ሩቅ አገር እየሄድኩ ነው” አለ መንገደኛው፡፡ “እኔም የምሄደው ቅርብ አይደለም”“የተወሰነ ርቀት አብረን እንጓዛ?”“ደስ ይለኛል”አብረው መሄድ ጀመሩ፡፡ ሠፈር…
Rate this item
(3 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን ብዙ አህዮች በጠፍ ጨረቃ መንገድ ይጀምራሉ፡፡ አንዲት ቀበጥ አህያ ከመካከላቸው አለች፡፡ ግጦሽ አግኝተው እንደ ልባቸው ከጋጡ በኋላ ይቺ ቀበጥ አህያ፤‹‹የዚህ አካባቢ ሳር እምብዛም አይጣፍጥም፡፡ ወደሚቀጥለው መንደር እንሂድና የተሻለ ሣር እንፈልግ›› ትላለች አባወራው አህያ፤‹‹ሣር ሣር ነው፡፡ ዝም ብለሽ…