Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(0 votes)
አንዲት በቅርቡ ባሏ የሞተባት ሴት ወደ ባሏ መቃብር በየዕለቱ እየሄደች በለቅሶ እጦቷን ትናገራለች፡፡ ከዚያ መቃብር አቅራቢያ የሚያደርስ አንድ ገበሬ ደግሞ ሁሌ እንዲህ ብሎ ያስባል:- “ይህቺ ሴት ሚስቴ ብትሆን’ኮ ትልቅ ዕድል መጐናፀፍ ነው፡፡ ታማኝነቷ ከቶም አያጠራጥርም፡፡ ስለዚህ ለሀዘኗ ትብብሬን ላሳያትና ፈቃደኝነቷን…
Rate this item
(0 votes)
አንድ መሪ ለረዥም ጊዜ በሥልጣን ላይ ቆይተው ነበር ይባላል፡፡ የበታቾቻቸው ያንን የሥልጣን ወንበር ይቋምጣሉ፡፡ ብሶታቸውን ከሆዳቸው አውጥተው ለመናገር ግን አይደፍሩም፡፡ ጊዜው እየረዘመ ሲሄድ የመሪውም ሥልጣን እየጠነከረና ዘመናቸውም በዚያው ልክ እየተራዘመ ሄደ፡፡ በአንፃሩ በሥልጣኑ ዙሪያ ያሉት ባለሟሎችም መከፋት እንደዚያው እየተባባሰ መጣ፡፡…
Rate this item
(0 votes)
አንዳንድ ዕውነተኛ ታሪክ ሲቆይ እንደ ተረት ይወራል፡፡ አንድ ከረዥም ጊዜ የሥራ ልምድ በመነሳት ታዋቂ ጠበቃ የሆኑ ሰው ደምበኞች ወይም ባለጉዳዮች ይዘው ሥራቸውን ያከናውናሉ፡፡ እንዲህ ያሉት ጠበቃዎች “የልምድ-አዋላጅ” ይባላሉ፡፡ የልምድ- አዋላጅ የተባሉበት ምክንያት ሙያውን በት/ቤት ወይም በኮሌጅ ተምረው አውቀውት ሳይሆን፤ እንደው…
Saturday, 10 March 2012 09:34

“ሠይጣን ከመታው ፓርቲ የመታው!”

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አንበሳ፤ በአንድ መስክ ላይ እየጋጠ ያለ አንድ የሰባ በሬ፤ ያይና ካሉት መንጋዎች ሁሉ ለይቶ ልቡ ይጓጓለታል፡፡ ስለዚህ ጦጣን ይጠራና፤ “እሜት ጦጣ፤ በመስኩ ላይ ያየሁትን በሬ - `አያ አንበሶ ግብር ሊያበላ ያስባልና መጥተህ የደስታዬ ተካፋይ እንድትሆን` ብሎሃል፤…
Rate this item
(0 votes)
አንድ የታወቀ የሆሊውድ የፊልም ስክሪፕት (ፅሁፍ) ነጋዴ ለአንድ ዝነኛ የፊልም ፕሮዲዩሰር ፅሁፍ ሊሸጥለት ይፈልጋል፡፡ ፅሁፉን ከደራሲው ተቀብሏል፡፡ ደራሲው - “ፕሮዲዩሰሩን አገኘኸው ወይ?” ሲል ነጋዴውን ይጠይቀዋል፡፡ ነጋዴው - “አዎ አግኝቼው ነበር” ደራሲው - “እሺ፤ ምን አለ?” ነጋዴው - “አይ ስለድርሰቱ እንኳን…
Rate this item
(0 votes)
ካብ ጋ አትጠጋ እላይህ ላይ ይፈርሳል! ከዕለታት አንድ ቀን ቁራዎችና አሞራዎች የሰማይን ግዛትና የመሬትን ስፋት ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ለመጠቀም ይችሉ ዘንድ ለመወያየትና ስምምነት ላይ ለመድረስ ስብሰባ ይቀመጣሉ፡፡ ከሁለቱም ወገን አንጋፋ የሚባሉት ተወካዮች ተገኝተዋል፡፡ በመጀመሪያ “ስብሰባው በእኩልነት እንዲመራ ከአንደኛው ወገን ሊቀመንበር፣…