ርዕሰ አንቀፅ
ከለታት አንድ ቀን በትልቅነታቸው የተከበሩ፣ በየጊዜው በሚካሄዱ ጦርነቶች ድል በማድረጋቸው የተፈሩ፣ አንድ የድሮ ጊዜ ንጉሥ ነበሩ፡፡ ንግሥቲቱም እንደዚሁ፤ ንጉሡን በምክርም በማገዝ፤ በዘመቻ ጊዜ ስንቅ በማዘጋጀትም የመኳንንቱንና የመሳፍንቱን ሚስቶች አስተባብሮ በመምራትም በዙፋኑ ዙሪያ አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ነበሩ፡፡ ንጉሡና ንግስቲቱም በመዝናኛ በጨዋታ ጊዜያቸው፣…
Read 10444 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ታሪክ ሲያረጅ ተረት ይመስላል፡፡ በድሮ ዘመን የኤርትራና የኢትዮጵያ ጦርነት ሲፈነዳ አንድ ሐሙስ ሲቀረው ትግራይ ውስጥ ያለ አንድ ቡና ቤት ውስጥ ሙዚቃ ያንባርቃል:: ወጣቶች ይጨፍራሉ፡፡ ምሽቱ ገፍቷል፡፡ ወጣቶች እንደ ወጣትነት እድሜያቸው ይጨፍራሉ፡፡ አንዳንድ ሽማግሌዎችም ጥግ ጥግ ይዘው እየጠጡ ይዝናናሉ፤ ያጨበጭባሉ:: በመሃል…
Read 17943 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ገጣሚና ፀሐፌ ተውኔት መንግሥቱ ለማ፤ “በግጥም ሃሳብን ለመግለጽ” በሚል ርዕስ የፃፉትን ታሪክ ወደ ስድ ንባብ ስንቀይረው የሚከተለውን ስነ ተረት ይመስላል፡፡ አንድ ገጣሚ ያጋጠመውን እንዲህ ሲል ተረከ፡- የሚተርከው ለአንድ ፈላስፋ ነው፡፡ “ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ንጉስና ንግስቲት ቤተ መንግሥታቸው ውስጥ ይኖሩ…
Read 12079 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ አዝማሪ፣ በአንድ ገጠር ውስጥ ከሚስቱ ጋር ይኖር ነበር:: ሚስቱ ህልም ባየች ቁጥር ጠዋት ሲነሱ፤ “ዛሬ ምን ህልም አየሁ መሰለህ?” ትለዋለች፡፡ አዝማሪ - “ምን ህልም አየሽ?”ሚስት - “በጣም ትልቅ አውሎ - ንፋስ አየሩን ሲያናውጠው፤ ከሥር ደግሞ መሬቱ…
Read 14827 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በቀልደኝነታቸውና በዋዘኝነታቸው ስለሚታወቁት ስለ አለቃ ገብረሃና ብዙ ተወስቷል፡፡ አንዳንዴ እሳቸው ያላሉትም የእሳቸው ተደርጐ ይተረካል፡፡ ለማንኛውም የሳቸው ከተባሉት ጥቂቶቹን እንጥቀስ፡፡አንድ ቀን አለቃ ወደ ገበያ ይሄዳሉ፤ አሉ፡፡ ገበያው ደርቷል፡፡ የአለቃን ተረበኛነት የሚያውቅና የሚወድ አንድ ተጨዋች ሰው ይመጣል፡፡ ሰውዬው እግሩ ገደድ ያለ ነው፡፡…
Read 14312 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል በታሪክና ምሳሌ ተረቶቻቸውና ግጥሞቻቸው ውስጥ የሚከተለው ወቅታዊና ዘላለማዊ ሆኖ ሲጠቀስ የኖረ ነው (Timely and timeless እንዲሉ)፡፡ ዛሬም ያንኑ ባህሪውን ጠብቆ ጉልህ ሆኖ ይታያል፡-አዝማሪና ውሃ ሙላት፣ አንድ ቀን አንድ ሰው፣ሲሄድ በመንገድ፣ የወንዝ ውሀ ሞልቶ፣ደፍርሶ ሲወርድእዚያው እወንዙ ዳር፣እያለ ጎርደድአንድ…
Read 13233 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ