ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ መንደር በየዕለቱ የሚፈጠር አንድ ችግር ነበር፡፡ የችግሩ መንስዔ በየማታው እየሰከረ የሚመጣ አንድ ወንደላጤ መኖሩ ነበር፡፡ የሚፈጥረው ዋንኛው ችግር፣ ልክ እሱ ሲመጣ የመንደሩ ውሾች መጮህ መጀመራቸው ሲሆን“በእኔ ላይ፣ በእኔ ላይ ነው የምትጮሁት? ማን መሰልኳችሁ? ሁሌ ስመጣ ቅንጣቢ…
Read 13528 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ በገጠር የሚኖር የናጠጠ ሀብታም ልጅ፤ የንጉሡን ልጅ ለማግባት ፈልጎ፤ ወደ ንጉሡ ከተማ ሽማግሌዎች ይልካል፡፡ የፋሲካ ማግሥት ነው ዕለቱ፡፡ ሽማግሌዎቹ ተፈቅዶላቸው ግቢ ይገባሉ፡፡ንጉሡን ጨምሮ ልዑላኑና መኳንንቱ ተቀምጠዋል፡፡ሽማግሌዎቹ ገብተው ከፊት ለፊት ቆሙ፡፡ ‹‹ተቀመጡ እንጂ›› አሉ ንጉሡ፡፡ ‹‹የለም፡፡ ጥያቄ…
Read 11996 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 13 April 2019 13:21
ምንኛ ታድሏል የሰነፍ አዕምሮ እንኳን መማር ቀርቶ ፊደል ሳያጠና ሁሉንም ያወቀ ይመስለዋልና … አሁን የት ይገኛል ቢፈልጉ ዞሮ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ገጠር ሀብታም፣ በአንድ ትንሽ ከተማ ይኖር ነበረ፡፡ ይህ ሀብታም ሶስት ልጆች ነበሩት፡፡ አንደኛው መስማት የማይችልና ጆሮው የደነቆረ ልጅ ነው፡፡ ሁለተኛው፤ መናገር የተሳነው ዲዳ ነው፡፡ ሶስተኛው ደግሞ ማየት የተሳነው ዓይነ ስውር ነው፡፡ አባትየው ተጨንቆ ተጠቦና አውጥቶ አውርዶ፤…
Read 11705 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ነገር የገባው ሰው አዳማ ውስጥ ይኖር ነበር፡፡ ታሪኩ ሲጠቀስ ከንጉሳውያን ቤተሰብ አፈንግጦ፤ መጀመሪያ ወደ አርሲ፣ ቆይቶ ወደ ናዝሬት (አዳማ) የመጣ ሰው ነው!ይሄው ሰው ምንም እንኳ በልጅነቱ ከንጉሳውያኑ አፈንግጦ፣ በአርሲ የአህያ ሌንጬጭ እየሳበ ሸክሙን ወደ ዚታዎው (መኪና)…
Read 12231 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የንጉሥ ሰለሞን አጫዋች ነበረ፡፡ በየቀኑ ንጉሡን የማጫወት ተግባራትን ያከናውናል፡፡ አንድ ቀን እንደተለመደው ንጉሡን እያጫወተ ሳለ መልዐከ - ሞት መጥቶ ትኩር ብሎ ሲያየው ተመለከተና በጣም ደነገጠ፡፡ ከዚያም ወደ ንጉሥ ሰለሞን ሄደ፡- “ንጉሥ ሆይ!እኔ እርስዎን ለማዝናናት ቀን ከሌት…
Read 10278 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 March 2019 12:39
“የሚያባርረኝ ጣሊያን እንቅፋት መቶት በሞተ፤ ጀግና ነው ብለው አሰሩኝ እንጂ፤ እኔስ አርበኛ አይደለሁም!”
Written by Administrator
ይህን ወግ፤ “we told it earlier as no one listened we shall repeat it again” ይላል ቮልቴር፡፡ እኛም ከዕለታት አንድ ቀን ብለነው ዛሬ የሚሰማ ሰው እንዳጣን ስለተገነዘብን ልንደግመው ተገደድን! ከዕለታት አንድ ቀን ገበሬ ቀኑን ሙሉ ዘር ሲዘራ ውሎ ወደ ቤቱ…
Read 9196 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ