Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
ለታላላቅ የአውሮፓ ክለቦች የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የዋንጫ ድል ከገቢው በላቀ ሁኔታ እንደማያጓጓቸው ታወቀ፡፡ ትልልቆቹ ክለቦች በምድብ ማጣርያው የሚኖራቸው ተሳትፎ የሚያስገኘው ገቢ ላይ ማነጣጠራቸውን የገለፁ ዘገባዎች በጥሎ ማለፉ ምእራፍ ከመቀጠል ይልቅ በየሊጋቸው ለሚያደርጉት የሻምፒዮናነት ትኩረት የመስጣት አዝማሚያ እየታየባቸው መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡ የውድድር…
Saturday, 03 December 2011 08:47

ዩሮ 2012 በጉጉት ይጠበቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከመንፈቅ በኋላ ፖላንድና ዩክሬን ለሚያስተናግዱት የአውሮፓ ዋንጫ ላለፉት 16 ቡድኖች ትናንት የምድብ ድልድል ወጣ፡፡በዩሮ 2012 የሚካፈሉት 16 ብሄራዊ ቡድኖች አዘጋጆቹን ፖላንድና ዩክሬን ጨምሮ ክሮሽያ፣ ቼክ ሪፖብሊክ፣ ዴንማርክ ፣እንግሊዝ፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ግሪክ ፣ታሊያን ፣ሆላንድ ፣ፖርቱጋል ፣ሪፖብሊክ ኦፍ አየርላንድ፣ ራሽያና ስዊድን ናቸው፡፡ ያለፈው…
Saturday, 03 December 2011 08:49

ዋልያዎቹ ከሴካፋም ተሰናበቱ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በታንዛኒያ እየተካሄደ ባለው 35ኛው ሴካፋ ታስከር ሲኒዬር ቻሌንጅ ካፕ ላይ በምስራቅ አፍሪካ መገናኛ ብዙሐናት ለዋንጫ ግምት ተሰጥቶት የነበረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በምድብ ማጣሪያው ተሰናበተ፡፡ ትናንት በምድቡ የመጨረሻ ጨዋታ ከማላዊ ጋር የተገናኘው ብሔራዊ ቡድኑ 1ለ1 አቻ መለያየቱ ለመውደቁ ምክንያት ሆኗል፡፡ በሻምፒዮናው…
Rate this item
(0 votes)
የ2011 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር ዛሬ በህፃናት የ2 ኪሎ ሜትር ሩጫ ተጀምሮ በነገው እለት 36ሺ ሯጮችን በሚያሳትፈው የ10 ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አዲስ አበባን ሊያደምቅ ነው፡፡ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት ጋር በመተባበር ለህፃናት እንሩጥ በሚል መርህ…
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያ ቡና በአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ በደርሶ መልስ ጨዋታዎች ቅዱስ ጊዮርጊስን 2ለ1 አሸንፎ ዋንጫውን ቢወስድም በአዲስ አበባ ስታድዬም የታየው ስርአት አልበኝነት አሳሳቢ ሆነ፡፡ ጨዋታን ዳኛ ይረብሻል የሚባለው የውዝግብ ስሜት የነገሰበት ይህ የአሸናፊዎች አሸናፊ ትንቅንቅ በስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል ተተችቷል፡፡ በ2004 የፕሪሚዬር ሊግ…
Saturday, 26 November 2011 09:29

ዋልያዎቹ ለዋንጫ ተጠበቁ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የ2011 ታስከር ሲኒዬርስ ቻሌንጅ ካፕ ትናንት በታንዛኒያ ዋና ከተማ ዳሬሰላም የተጀመረ ሲሆን ዋልያዎቹ የሚባለው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የዋንጫ ድል ያስመዘግባሉ በሚል ግምት ካገኙት ብሄራዊ ቡድኖች ተርታ ተሰለፈ፡፡ ብሄራዊ ቡድኑ በሻምፒዮናው በጥሩ ብቃት ለመሳተፍ ወደ ታንዛኒያ ትናንት ተጉዟል፡፡በሌላ በኩል የሴካፋ ምክር…