ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አብይ ስፖንሰር የሆነለት 12ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በአዲስ አበባ ከተማ ዛሬና ነገ በሚካሄዱ ውድድሮች በድምቀት ሊካሄድ ነው፡፡ የሩጫ ድግሱ ከአዲስ አበባ 125ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ጋር በመያያዙ ታሪካዊ ሲሆን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ሰሞኑን ለ5 ቀናት የቆየ እና…
Read 5913 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኡጋንዳ አዘጋጅነት ከሳምንት በኋላ እንደሚጀመር በሚጠበቀው የ2012 ሴካፋ ታስከር ቻሌንጅን ካፕ ለሻምፒዮናነት ከባድ ፉክክር እንደሚኖር ተጠበቀ፡፡ በታሪክ ለ36ኛ ጊዜ ለሚደረገው ሻምፒዮናው የምድብ ድልድል ባለፈው ሰኞ ሲወጣ የሞት ምድብ በተባለው ምድብ 1 የ12 ጊዜ ሻምፒዮኗ ኡጋንዳ፤ ለአፍሪካ ዋንጫ ያለፈችው ኢትዮጵያ ፤…
Read 4694 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሳላዲን እየተወራለት ነውበደቡብ አፍሪካ በሚካሄደው 29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ከሚሳተፉ መካከል 14 ብሄራዊ ቡድኖች በአፍሪካ፤ በአውሮፓ እና በሰሜን አሜሪካ ሰሞኑን ባደረጓቸው የወዳጅነት ጨዋታዎች በይፋ ዝግጅታቸውን ጀመሩ፡፡ ከ31 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የበቃችው ኢትዮጵያ እና ማላዊ ፊፋ ለወዳጅነት ጨዋታዎች ባወጣው ፕሮግራም…
Read 6534 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሊዮኔል ሜሲ በዓለም ኮከብ ተጨዋችነት ለአራተኛ ጊዜ የወርቅ ኳሱን ሊሸለም እንደሚችል ከፍተኛ ግምት አገኘ፡፡እነፔሌ፤ ዲያጎ ማራዶና፤ ዮሃን ክሩፍ፤ ቤከንባወር ፤ ፕላቲኒ እና አልፍሬዶ ዴስትፋኖ በተጨዋችነት ዘመናቸው በኮከብ ተጨዋነት ያገኙአቸውን ክብሮች በመሰብሰብ እና የግብ ሪከርዶች በማሻሻል እና በመጋራት ታሪክ መስራቱን የቀጠለው…
Read 5628 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኢኳቶርያል ጊኒ አዘጋጅነት መካሄድ ከጀመረ ሳምንት ባለፈው 8ኛው የአፍሪካ ሴቶች ሻምፒዮንሺፕ ላይ በሞት ምድብ የሚገኘው የኢትየጵያ የሴቶች ብሄራዊ ቡድን በምድቡ የመጀመርያ ሁለት ጨዋታዎች ሽንፈቶች ከገጠመው በኋላ ለግማሽ ፍፃሜ ሳይደርስ ቀረ፡፡ ሉሲዎች የምድቡን የመጨረሻ ጨዋታቸውን ከካሜሮን ጋር መርሃግብሩን ለመፈፀም ያደርጋሉ፡፡ ሉሲዎች…
Read 4164 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በምድብ 3 ከዛምቢያ፤ ከናይጄርያና ከቡርኪናፋሶ ጋር የተደለደለው ብሄራዊ ቡድን ከፍተኛ ትኩረት አገኘ፡፡ ኢትዮጵያ ከ31 ዓመት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ መብቃቷን በርካታ ዘገባዎች በአድናቆት አውስተዋል በምድብ 3 የሚገኙ ተፋላሚዎች ለዋልያዎቹ ከባድ ግምት እንደሰጡም ከድልድሉ በኋላ በተገለፁ አስተያየቶች…
Read 4902 times
Published in
ስፖርት አድማስ