Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
የ2011 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር ዛሬ በህፃናት የ2 ኪሎ ሜትር ሩጫ ተጀምሮ በነገው እለት 36ሺ ሯጮችን በሚያሳትፈው የ10 ኪሎሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አዲስ አበባን ሊያደምቅ ነው፡፡ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት ጋር በመተባበር ለህፃናት እንሩጥ በሚል መርህ…
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያ ቡና በአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ በደርሶ መልስ ጨዋታዎች ቅዱስ ጊዮርጊስን 2ለ1 አሸንፎ ዋንጫውን ቢወስድም በአዲስ አበባ ስታድዬም የታየው ስርአት አልበኝነት አሳሳቢ ሆነ፡፡ ጨዋታን ዳኛ ይረብሻል የሚባለው የውዝግብ ስሜት የነገሰበት ይህ የአሸናፊዎች አሸናፊ ትንቅንቅ በስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል ተተችቷል፡፡ በ2004 የፕሪሚዬር ሊግ…
Saturday, 26 November 2011 09:29

ዋልያዎቹ ለዋንጫ ተጠበቁ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የ2011 ታስከር ሲኒዬርስ ቻሌንጅ ካፕ ትናንት በታንዛኒያ ዋና ከተማ ዳሬሰላም የተጀመረ ሲሆን ዋልያዎቹ የሚባለው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የዋንጫ ድል ያስመዘግባሉ በሚል ግምት ካገኙት ብሄራዊ ቡድኖች ተርታ ተሰለፈ፡፡ ብሄራዊ ቡድኑ በሻምፒዮናው በጥሩ ብቃት ለመሳተፍ ወደ ታንዛኒያ ትናንት ተጉዟል፡፡በሌላ በኩል የሴካፋ ምክር…
Rate this item
(0 votes)
በፊፋ የዓለም ኮከብ ተጨዋች ምርጫ ከቀረቡ 23 እጩዎች የአሸናፊነቱ ግምት ለሊዮኔል ሜሲ የተሰጠ ቢመስልም የቅርብ ተፎካካሪዎቹ የሪያል ማድሪዱ ክርስትያኖ ሮናልዶና ሌላው የባርሴሎና ተጨዋች ዣቪ ኸርናንዴዝ ናቸው፡፡ በሌላ በኩል ከ3 ዓመት በፊት ዋይኔ ሩኒ በሜሲና ሮናልዶ የተወሰነውን የኮከብነት ትንቅንቅ ለማጥበብ መሞከሩ…
Saturday, 19 November 2011 15:15

ሴካፋ በወጣቶች ላይ እንዲተኮር መከረ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የ2011 የሴካፋ ሻምፒዮና ከሳምንት በºላ በዳሬሰላም ሲጀመር የምድብ ድልድሉ ከሳምንት በፊት ወጥቷል፡፡ የሴካፋ ምክር ቤት በታንዛኒያ በሚያካሂደው በዚህ ሻምፒዮና ላይ 12 ቡድኖች እንደሚሳተፉ ተገልፆ የነበረ ቢሆንም ከትናንት በስቲያ የወጡ ዘገባዎች ኤርትራ ከተሳትፎ እንድትሰረዝ መወሰኑን እየገለፁ ናቸው፡፡ በምድብ አንድ ታንዛኒያ፤ ኢትዮጵያ፤…
Rate this item
(0 votes)
ሰሞኑን የፊፋው ፕሬዝዳንት ሴፕ ብላተር ‹በእግር ኳስ ዘረኝነት አለ ብዬ አላስብም፡፡ ቢኖር እንኳን በጨዋታ ላይ በተጨዋቾች መካከል የሚያጋጥም መሰዳደብ ጨዋታው ካለቀ በዃላ በመጨባበጥ ሊያበቃና ሊረሳ ይችላል፡፡› ብለው መናገራቸው አወዛጋቢ ሆነ፡፡ የብላተር አስተያየት ያበሳጫቸው የእንግሊዝ ሚዲያዎች የፊፋ ፕሬዝዳንት ከሆኑበት ስልጣናቸው እንዲነሱ…