ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 04 May 2024 09:47
ኦክሎክ ሞተርስ ከካፒታል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃ.የተ. የህብረት ስራ ማህበር ጋር በመሆን መኪኖችን ለተበዳሪዎች አስረከቡ::
Written by Administrator
አበዳሪ ተቋም በማጣት ለረጅም ጊዜ የተንገላቱ ደንበኞችን የብድር አቅርቦት በአጭር ጊዜ በማስተካከል ትላንት ሚያዝያ 25 ቀን 2016 ዓ.ም መኪኖችን አስረክቧል::ካፒታል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር ከግዙፉ የመኪና ገጣጣሚ አክሎክ ሞተርሰ ጋር ባለው ስምምነት መሰረት ከጠቅላላ 1 ሺ…
Read 184 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
• ከ30ሺ በላይ ለሚሆኑ ጎብኚዎች ነጻ የህክምና ምርመራ ይሰጣል • ከህንድ፣ ዱባይ፣ ታይላንድ፣ ቱርክና ሌሎች አገራት የሚመጡ የጤና ተቋማትና ባለሙያዎች ይሳተፉበታል አፍሮ-ኤዥያ ዓለማቀፍ የጤና ኤክስፖ፣ እዚህ በመዲናዋ ከግንቦት 9-11 ቀን 2016 ዓ.ም፣ በኤግዚቢሽን ማዕከል እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገለጹ፡፡ በኤክስፖው ላይ ከ400…
Read 143 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
መንግሥት ለእንዲህ ያሉ ተቋማት ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ ከተከፈተ 17ኛ ዓመቱን ያስቆጠረውና እስካሁን ከ3ሺ800 በላይ የፋሽን ዲዛይነሮችን አሰልጥኖ ያስመረቀው ኔክስት ፋሽን ዲዛይን ኮሌጅ ፤ አዲሱን ከፍተኛ የማስተር ክላስ ሥልጠናውን ባለፈው ቅዳሜ ምሽት ሚያዝያ 12 ቀን 2016 ዓ.ም ቦሌ ዩጎ ሰርች አጠገብ…
Read 149 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዘመን ባንክ፤ የሠራተኞቹን ዕውቀትና ክህሎት ለማሳደግ፣ በዓለም ትልቁ የኢንተርኔት የመማሪያ መድረክ ከሆነው ሊንክድኢን ለርኒንግ ጋር የአጋርነት ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የዘመን ባንክ የሰው ሀብት ምክትል ዋና ኦፊሰር አቶ ታከለ ዲበኩሉ ስምምነቱን አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር፤ “ዘመን ባንክ ለሰራተኞቹ ቀጣይነት ያለው የመማርና የሙያ እድገት…
Read 152 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሃያኛው የባለአክሲዮኖች አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤውን መጋቢት 14 ቀን 2014 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ ያካሄደው ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ የተከፈለ ካፒታሉን ወደ 20 ቢሊዮን ብር ለማሳደግ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ የባንኩ አዲሱ የዲሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር አቶ ሺሰማ ሸዋነካ በጉባኤው ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ንብ ኢንተርናሽናል ባንክን…
Read 220 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በአዲስ አበባ ከተማ አዲሱ ገበያ ሸገር መናፈሻ አካባቢ የተገነባውና ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ የግንባታ ወጪ ተደርጎበታል የተባለው ናሁሰናይ ኢንተርናሽናል ሆቴል፤ ከነገ ወዲያ ቅዳሜ የካቲት 23 ቀን 2016 ዓ.ም ይመረቃል።የሆቴሉ ባለቤቶች አቶ እሱባለው ናሁሰናይና ባለቤታቸው ወ/ሮ ሒሩት ምህረቴ እንዲሁም የሆቴሉ ዋና…
Read 427 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ