ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በቢልቦርድ የምርጥ አልበሞች ደረጃ ሰንጠረዥን ከለቀቀ ሁለት ሳምንቱ የሆነው የሌዲ አንትቤለም ..ኦውን ዘ ናይት.. አዲስ አልበም በምርጥ 200 አልበሞች ደረጃ መሪነቱን እንደያዘ ተገለፀ፡፡ በዓለም ዙሪያ 10 ሚሊዮን ቅጂ በመቸብቸብ የዓመቱን ከፍተኛ የአልበም ሽያጭ ያስመዘገበው የአዴሌ ..21.. አልበም ሁለተኛ ሲሆን ሰሞኑን…
Read 4412 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዛሬና ነገ ይቀርባሉ የደንጌሳት ምሽት ሐሙስ ቀረበ የጉራጌ ብሔረሰብን ባህላዊ የመስቀል አከባበር የሚዘክሩ ዝግጅቶች በእምድብር ከተማ እና በአዲስ አበባ ዛሬ እና ነገ ይቀርባሉ፡፡ ..ጉራጌ ልማ.. በእምድብር ከተማ ዛሬ ከጧቱ 3ሰዓት እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት በሚዘልቅ ዝግጅት የጉራጌ መስቀል አከባበርን ሞዴል…
Read 4084 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የግል ትምህርት ቤቶች ልጆቻቸውን የሚያስተምሩ ወላጆች የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መማሪያ መፃሕፍት ማግኘት አልቻልንም ብለዋል፡፡ አስተያየታቸውን ለዝግጅት ክፍላችን የሰጡ ወላጆች በእጥረቱ የልጆቻችን ትምህርት አቀባበል ተጽእጸኖ ውስጥ ወድቋል ብለዋል፡፡ በመንግስት ትምህርት ቤቶች ልጆቻቸውን የሚያስተምሩ ወላጆች በበኩላቸው መፃሕፍቱ…
Read 4004 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ትያትር ቤቶች የገጠማቸውን የትያትር ጽሑፍ እጥረት አስመልክቶ የጥናት ወረቀት ቀረበ፡፡ አምና ከተደረገ የመስኩ ባለሙያዎች ውይይት በመነሳት የጥናት ወረቀት ያቀረበችው አርቲስት ሕይወት አራጌ ነች፡፡ በጥናቴ መጠይቅ፣ ቃለምልልስ እና የቡድን ውይይት ተጠቅሜአለሁ ስትል ለአዲስ አድማስ ማብራሪያ የሰጠችው አርቲስት ሕይወት የትያትር ጽሑፍ (Script)…
Read 4646 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአንጋፋውን ድምፃዊ ክቡር ዶክተር ጥላሁን ገሠሠ ልደት በመጪው ረቡዕ ስምንት ሰዓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር የሚዘከር ሲሆን የግብዣ ጥሪ ከሚደርሳቸው እንግዶች ውጭ ያሉት አድናቂዎቹና ሌሎች ተመልካቾች የትያትር ቤቱን የመስቀል የዓውዳመት ዝግጅት ለመታደም የመግቢያ ዋጋ እንደሚከፍሉ ታወቀ፡፡
Read 8684 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
..ሁለት ደቂቃ በባግዳድ.. እየተሸጠ ነው ኤኬ ካአማስ ያዘጋጀው መጽሐፍ ..የብቃት መንገዶች.. በሚል የአማርኛ ርዕስ ለንባብ በቃ፡፡ ደምሰው ከበደ የተረጐመው መጽሐፍ 140 ገፆች አለት፡፡ ዋጋው 25 ብር ነው፡፡ በሌላም በኩል የኢራቅን የዛሬ ሃያ ዓመት ወቅታዊ ሁኔታ የሚያስቃኝ ..ሁለት ደቂቃ በባግዳድ.. የተሰኘውን…
Read 5198 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና