ባህል

Rate this item
(2 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!“እሺ ተወዳዳሪዎቻችን፣ ቀጥለን የእለቱን ከባድ የሚባል ጥያቄ እናቀርባለን፡፡ እንደውም እስከዛሬ ከተጠየቁት ጥያቄዎች ሁሉ ከባዱ ነው ማለት ይቻላል፤ ይህን ጥያቄ የመለሰ ተወዳዳሪ የሚያገኘው አንድ ሳይሆን አስር ነጥብ ነው፡፡ ተዘጋጅታችኋል?”አዎ፣ ተዘጋጅተዋል፡፡ እነሱ ግራ ተጋብተው ጭጭ ሲሉ እኛ እንመልስላቸው እንጂ! ዘንድሮ እኮ…
Rate this item
(3 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ውይ ብርድ! ውይ ብርድ! የዘንድሮ ብርድ አይደለም እንደተረቱ፣ ምንስ ቢያሳቅፍ ምን ይገርማል! በዚህ ላይ የነገር ቆፈኑ አልለቀን ብሎ እንዲህ አይነት ክረምት ይጨመርበት፡፡ እኔ የምለው ይቺን ጊዜ እንኳን ብንደጋገፍ ምን ክፋት አለው! የቀድሞ ወይ ከዓመታት በፊት የነበረ ክረምት የሚባል…
Rate this item
(2 votes)
 “እንግዲህ ነዳጅ ጭማሪው ተጀምሯል፡፡ እናማ... ጉዳችንን በመጪዎች ሳምንታት እናያለና! እንግዲህ ከባሰብን ውጭ ያሉ ወዳጆቻችንን እንደበፊቱ ስኒከር ላኩ፣ ምናምን ላኩ ማለት ትተን “ሶፍት ፔፐር ላኩልን፣” ማለት ሳንጀምር አንቀርም! ‘ሶፍት ፔፐር’ ከአሜሪካ! የጉድ ገንፎ እኮ አድሮ ብቻም ሳይሆን ሰንብቶም መፋጀቱ አይቀርም!” እንዴት…
Rate this item
(0 votes)
ፀሐፊ ተውኔቱን፣ ደጉን፣ ሰው ወዳዱን፣ ተጫዋቹን ሰለሞን ዓለሙን ከእድሜዬ ከግማሽ በላዩን ያህል አውቀዋለሁ። በየጊዜው የምንደዋወልና በአካል የምንገናኝ አንሁን እንጂ ስንገናኝ ይበልጡን በእሱ ምክንያት ልብ የሚያሞቅ ወዳጅነት ይኖረናል። ሰለሞን መታመሙንና ወደ መጨረሻ ላይም ያለ ኦክስጂን የማይንቀሳቀስ መሆኑን አውቃለሁ። ችግር ላይ እንደነበረም…
Rate this item
(1 Vote)
ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ እየተባባሰ በመጣው የዋጋ ንረት፣ የገንዘብ መግዛት አቅም መዳከምና የአቅርቦት እጥረት ምክንያት የከተሞች ውስጥ ረሐብ ሊከሰት እንደሚችል እየተተነበየ ነው። ከመንግስት የምንጠብቀው መፍትሔ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ከእኛስ ምን ይጠበቃል? በሚለው ዙርያ ሐሳብ ማንሸራሸር አስፈላጊ ሆኖ አግኝቼዋለሁ?! የጋለው ኢኮኖሚያችን እስኪረጋጋ፣ የቁሳቁስ፣…
Saturday, 02 July 2022 18:06

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ነገም ሌላ ቀን ነው” በድጋሚ ታተመ ‘’GONE WITH THE WIND’’ በማርጋሬት ሚሼል ተደርሶ በባለቅኔ ነቢይ መኮንን፣ የአሥር ዓመታት የእሥር ቤት ቆይታ ውስጥ በሲጋራ ፖኬት አልሙኒዬሞች ወደ አማርኛ ተተርጉሞ፣ በ1982 ዓ.ም ‘’ነገም ሌላ ቀን ነው’’ በሚል ርዕስ ለኅትመት የበቃ ውድ መጸሐፍ…