ባህል
ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ ሙክታሮቪች ኦስማኖቫ ጠቅላይ ሚኒስትራችን ለብልፅግና አመራር የሰጡትን ስልጠና አየሁት። በበርካታ ጎኖች በመልካምነት የወሰድኩት ሀሳቦች አሉበት። በስልጠናቸው ንግግሮች ያልተስማማሁባቸው የተወሰኑ ሀሳቦች አሉ። በየፈርጁ ማቅረብ ይፈልጋሉ። ይህች አገላለፃቸው ግን ከሌላው ለየት ስላለችብኝና ምቾት ስለነሳችኝ ስሜቴን ላጋራ፤“አንዳንዶች ጠዋት የዩኒቨርሲቲ አስተማሪ…
Read 1619 times
Published in
ባህል
ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ የፖለቲካ አይዲዮሎጂን በተመለከተ የአንድ ሀገር መከላከያ ገለልተኛ መሆን እንዳለበት የማያምን አለ ብሎ መገመት አይቻልም፤ ልክ ነው ገለልተኛ መሆን አለበት። ነገር ግን ከሀገራት ታሪክ አንፃር መከላከያ ከፖለቲከኞቹ ሽኩቻና አይዲዮሎጂ ራሱን ለማግለል ጥረት ማድረጉ እውን ቢሆንም፣ ሰለባ ከመሆን ይተርፋል…
Read 1640 times
Published in
ባህል
ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ በእውቀቱ ስዩም የኑሮ ውድነት የማያሳስባቸው ነዋሪዎች፥ ደላላ፥ የመሬት ሽያጭ ሰራተኛ፥ ሰባኪ፥ ታዋቂ ዘፋኝና አነቃቂ ንግግር አቅራቢ ናቸው፡፡ ባለፈው አንድ የታወቀ አነቃቂ ነኝ እሚል ሰውዬ፣ ለአስር ደቂቃ አፉን ያለገደብ ወለል አድርጎ ከፍቶ ሲያዛጋ አየሁት፥ ጠጋ አልኩና "በውኑ ከዚህ…
Read 1728 times
Published in
ባህል
ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ "ስለ ኤርሚያስ አመልጋ እጠይቃለሁ" በአዜብ ወርቁ እንደኔ እምነት፤ የአቶ ኤርሚያስ እስከዛሬ የታዩ የንግድ ሃሳቦች አሠራርና አካሄዶች በደንብ ተፈትሸውና ጠርተው በግልፅ ካልወጡ አደጋው እስከዛሬ የአቶ ኤርሚያስን ሃሳብና ቅስቀሳ አምነው ለከሰሩት ብቻ ሳይሆን፣ እሳቸውን እንደ ተምሳሌት ለሚያዩ ለወደፊት የንግድ…
Read 2315 times
Published in
ባህል
"እባካችሁ፣ እባካችሁ ጊዜው ሳይረፍድ፣ አስራ አንደኛው ሰዓት የምትሉት ድንገት ከች ሳይልባችሁ ከህልም ዓለም ውጡና ወደ እውነተኛው ዓለም ተመለሱ! ለእናንተም፣ ለትውልድም፣ ለሀገርም የሚበጀው ይኸው ብቻ ነው፡፡--" እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪኑ ሀበሻ፡- አንድዬ! አንድዬ!አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ፣ ለመሆኑ እንዴት ከርመሀል? ቀዬውስ፣ ሰዉስ…
Read 1685 times
Published in
ባህል
ከግብፅ ተነስቶ ያልደረሰው አውቶብስ ጉዳይ ፉዣዥ “ከከንአን ወንድ እና ሴት ጋር መጋባት ለምን ተከለከለ? መሬቱን ወዶ ህዝቡን መጥላት ነው? ማርና ወተቱን ወዶ ነዋሪውን መጥላት ነው?” ወደ እነዚህ በሌላ ጊዜ እመለሳለሁ። አሁን ስለሌላ ጉዳይ ላውጋህ።የከንአን ማርና ወተት ተራ ማርና ወተት እንዳይመስልህ።…
Read 1843 times
Published in
ባህል