ህብረተሰብ
(ዕዝራ እንዳይረሳ - በሰባት ዓመቱ)አብደላ ዕዝራ ከ1980ዎቹ መጀመሪያ አንሥቶ እስካረፈበት ግንቦት 2008 ዓ.ም. ድረስ፣ በተለያዩ የሥነ ጽሑፍ መድረኮች (በአብዛኛው መጽሔቶች እና ጋዜጦች) ላይ በሚያቀርባቸው ሂሳዊ ንባቦቹ የምናውቀው እና ሃያሲ የሚልን “ማዕረግ” ባልተጻፈ ስምምነት ከሰጠናቸው አንድ ኹለት ሰዎች መሐል የምናገኘው ሃያሲ…
Read 1321 times
Published in
ህብረተሰብ
በህይወት ዘመኑ ከ1ሺ በላይ የፈጠራ ፓተንት ባለቤት ለመሆን እንደቻለ የሚነገርለት ቶማስ ኤዲሰን፣ በልጅነቱ “ትምህርት የማይገባው ደደብ ነው“ ተብሎ ነበር - በሁሉም መምህራኑ፡፡ የሚማርበት ት/ቤት አጥቶም ቤቱ ለመቀመጥ ተገድዶ ነበር፡፡ በኋላስ?በኋላማ ትምህርት የማይገባቸው “ደደቦቹ“፣ ራሳቸው መምህራኑ እንደነበሩ አረጋግጧል፡፡ የሸክላ ሙዚቃ ማጫወቻና…
Read 1945 times
Published in
ህብረተሰብ
[አሁን የአዳም ልጆችን ወግ ሲቀበል የምታዩት ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ስላሴ፣ በአገራችን ሥርዓት በመልካም አያያዝ ያደገ፣ ከኢትዮጵያ ከፍ ካሉት ሊቃውንት የሚቆጠር ነው፡፡ ብልሃቱንና ትጋቱንም ለመልካም ስራ የሚያገለግሉ መሳሪያዎች ስላደረጋቸው በመንግስታችን ስራ ለመመረጥና ወደ ታላቁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ለመድረስ በቃ፡፡ በየጊዜውም…
Read 1786 times
Published in
ህብረተሰብ
ትውስታ አድማስ የትኛው “ጉንዳን” እንሁን? ”--የፖለቲካችን አሰላለፍ ጭራና ራስ ሆኗል። ሁለቱም ተስማምቶ መሀል ላይ መገናኘት ሲችሉ እርስ በርስ መናከስን መርጧል፡፡ አንድ አካል አንድ አምሳል መሆናቸውን ረስተው፣ አንዱ ጫፍ በሌላኛው ጫፍ ላይ ይነሳል፡፡ መሀላቸው እንዳይበጠስ እንደ መጠንቀቅ ይሳሳባሉ፡፡ ከተበጠሱ በኋላ እንደ…
Read 1770 times
Published in
ህብረተሰብ
የስኬታማ ህይወት ትልቁ እንቅፋት፣ የመውደቅ ፍርሃት ነው፡፡ እንቅፋቱ ውድቀት ራሱ ሳይሆን ፍራቻው ነው፡፡ እንደውም መውደቅ የበለጠ ያጠነክራችኋል፤ የበለጠ ቁርጠኛ ያደርጋችኋል፡፡ የመውደቅ ፍርሃት ወይም ውድቀትን መጠበቅ ግን ሃሳባችሁንም ሆነ ተግባራችሁን ያሽመደምደዋል፡፡አንድ ወጣት ጋዜጠኛ በአንድ ወቅት የIBM መሥራች ለነበረው ቶማስ ጄ. ዋትሰን…
Read 1635 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሆቴሉን እንድሰራ ያደረገኝ የህዝቡ ፍቅር ነው” ከአዲስ አበባ በስተሰሜን በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘው ሰንዳፋ በኬ ከተማ፣ ድንገት የበቀለ የሚመስል ባለ ግርማ ሞገስ ዘመናዊ ሆቴል ተንጣሎ ይታያል፡፡ በእርግጥ ለከተማዋ ነዋሪና በአካባቢው ለሚመላለስ ሰው ድንገት የበቀለ አይደለም፡፡ ከ5 ዓመት በላይ ጊዜና 450…
Read 1939 times
Published in
ህብረተሰብ