ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እንኳን ለድል በዓል አደረሳችሁማ! ስሙኝማ…መላውን እያጣ የመጣ ነገር ምን ይመስለኛል መሰላችሁ…ይሄ ሱሪ ከቀበቶ ማኖሪያ በታች መልበስ፡፡ እንዴ… መጀመሪያ ላይ በየታክሲው ሲወጡና ሲወርዱ በአንድ እጅ ሱሪ ከፍ ያደርጉ የነበሩት እንትናዬዎቹ ብቻ ነበሩ፡፡ አሁንማ…እንትናዬ የለ፣ እንትና የለ፣ ወጣት የለ፣ ቬቴራን…
Read 2824 times
Published in
ህብረተሰብ
“ቡናን ለዓለም ያስተዋወቀው ካሊ አዲ እንጂ ካልድስ አይደለም” የ“ገመና” ተዋናዮች በማኪራ ተደምመዋል ልጅ አዋቂ ሳይባል ሁሉም በክትና ባህላዊ ልብሱ አምሮና ደምቆ፣ በማይጠገብ ባህላዊ ዜማ፣ ዘመናዊነት ባልነካውና ባልተበረዘ ንፁህ የብሔረሰቡ ማራኪ ውዝዋዜና ጭፈራ ይጠብቀናል ብሎ ያሰበ ቀርቶ የጠረጠረ እንኳ በመኻላችን አልነበረም፡፡…
Read 3698 times
Published in
ህብረተሰብ
እንዴት ሰነበታችሁሳ! በእርግጥ የሆነ ነገር ስሙኝማ…ባልና ሚስቱ ይጋጩና ጠዋት ሁለቱም አኩርፈው ከቤት ይወጣሉ፡፡ እናላችሁ…ምሽት ላይ እሷም ከሌላ ወንድ ጋር፣ እሱም ከሌላ ሴት ጋር ወደ መዝናኛ ይሄዳሉ፡፡ ታዲያማ…አለ አይደል…”ቅዳሴ ቢያልቅበት ቀረርቶ ጨመረበት…” እንደተባለው ቀሺም ቄስ…ታሪክ ሲያልቅበት ቅዠቱን ሁሉ ጽሑፉ ውስጥ እንደሚጠቀጥቀው…
Read 3848 times
Published in
ህብረተሰብ
ባጠለቀው ‹‹ናይክ›› ኮፍያ ሥር ብቅ ያለውን ፀጉር እያፍተለተለ ያሳለፋቸውን ስምንት ዓመታት በቁዘማ ያብሰለስላል፡፡ አናቱ ላይ ከደፋው ኮፍያ ጋር ማች የሚያደርግ ቲሸርት ያጠለቀው ፍቃዱ ጤና አሁን ላለበት ሁኔታ ምስጋናም እርግማንም እንደሌለው ይናገራል፡፡ ፍቃዱ የዛሬ ስምንት ዓመት ከጋሞጎፋ ጨንቻ ወረዳ ወልበራ ቀበሌ…
Read 3811 times
Published in
ህብረተሰብ
ሰሞኑን በውጪ ጉዳይ ሚ/ር አስተባባሪነት በውጪ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣኖች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል፡፡ በአብዛኛው በእሮሮ የተጠቀለለ አስተያየትና ጥያቄዎች በተስተናገዱበት መድረክ፣ አያሌ አስገራሚ ንግግሮች ከዳያስፖራው ተደምጠዋል፡፡ “ዳያስፖራውም ብሶት እኛም ብሶት ካወራን ለውጥ አናመጣም” ሲሉ -…
Read 2896 times
Published in
ህብረተሰብ
የብሮቻችን ነገር ወረቀት እየሆነብን ከተቸገርን ከራረምን፡፡ አምና ስናማርር ዘንድሮ ይብሣል፡፡ አይታወቅም ከርሞ ደግሞ ይለይለትና እናርፋለን፡፡ አምና ቡና በሚጠጣበት ዘንድሮ ሻይ አይጠጣም፤ አምና ጥብስ የሚበላበት ዘንድ የሽሮ ዋጋ ሆኗል! …ምንም እንኳ ጡር ፈርተን “የባሰ አታምጣ” ብንልም… የድህነት ፏፏቴ ቁልቁል እየደፈጠጠን ስለሆነ…
Read 3369 times
Published in
ህብረተሰብ