ነፃ አስተያየት

Rate this item
(2 votes)
የአገር አንድነትና ነፃነት የሚጠበቅበት መንገድ ብዙ ነው። ተሰላፊውም የመንገዱን መብዛት ያህል የበዛ ነው። ልክ እንደ ምድር አሸዋ፣ እንደ ሰማይ ከዋክብት።የንጉሡን፣ የራሱን፣ የደጃዝማቹን ጦር ተከትለው የሚዘምቱ፤ በአማኑ ቀን ቅዳሴ የሚቀድሱ ጸሎት የሚያደርሱ። የከፋም ሲመጣ የሟች ሰው ኑዛዜ የሚቀበሉ። ጦሩ ሊያፈገፍግ ሲዳዳው…
Rate this item
(0 votes)
“የአዕምሮ ህመምና ግድያ እንዲሁም የአመፅ ባህርያትና ግድያ ግንኙነት አላቸው?” “በአለማችን ውስጥ የግድያ እንዲሁም የአመጽ ድርጊቶች አብዛኛውን ጊዜ የአዕምሮ ጤናቸው በታወከ ሰዎች ነው ወይስ ጤነኛ በተባሉት ነው የሚፈፀሙት?” “ምን አይነት የሥነ ልቦና ህመሞች ናቸው ሰዎችን ወደ አመፅ ባህሪያቶች የሚገፉት?”ክፍል - 2በዚህ…
Saturday, 01 October 2022 12:08

የተናቁ መረጃዎች!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ጎጃም ውስጥ በተለይ በምዕራብ ጎጃም፤ እርባብ ጠለዛሞ የታወቀ አካባቢ ነው። መሪጌታ ስመኝ (ስመኝ ዘጠለዛሞ) የታወቁ የቅኔ መምህር ነበሩ። አንድ ቀን እምብዛም ከማይታወቁበት ደብር ሄደው እያገለገሉ እያለ አንድ ቅኔ ይቀኛሉ። በቦታው የነበሩት ካህናት እንደነገሩ አይተው ይበል ሳይሏቸው ይቀራሉ። ይህንኑ ቅኔ መልሰው…
Rate this item
(1 Vote)
 ለማምለጥም ይሁን ለመምጠቅ፣… እንዲሁ በባዶ ሜዳ ሊሆን አይችልም። “ከምን ወደ ምን?” ወይም ደግሞ፣ “ከየት ወዴት?” የሚል ጥያቄ አብሮት አለ። የመነሻና የመድረሻ ጥያቄ ይመጣበታል።ያለ መነሻና ያለ መድረሻ፣ አጭርም ሆነ ረዥም፣ የማምለጥም ሆነ የመምጠቅ ጉዞ የለም። መነሻን ማወቅ፣ መድረሻን መምረጥ ደግሞ የሰዎች…
Rate this item
(0 votes)
ትሕነግ መራሹ ኢህአዴግ የኢትዮጵያን የመንግስት ሥልጣን ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም ጨብጦ ለአንድ ወር ጊዜም አገሪቱን መራ። የመሳሪያ ትግል ያደርጉ የነበሩና መቀመጫቸውን በኢትዮጵያ ወስጥ አድርገው የፖለቲካ ትግል ያካሄዱ የነበሩ ልዩ ልዩ ፓርቲዎች እንዲሁም የአንድ ወሩን ጊዜ በመጠቀም ራሳቸውን በፖለቲካ ቡድን…
Rate this item
(0 votes)
 ተሳታፊዎች፡ ሃዊ ሽጉጥ-ክሊኒካል ሳይኮሎጂሰትብሩክ ገ/ማርያም-ዴቨሎፕመንታል ሳይኮሎጂስትወንድወሰን ተሾመ-ካውንስሊንግ ሳይኮሎጂሰትመግቢያበየትኛውም የዓለም ማዕዘን ወላጆች የስራ ጫና ሲበዛባቸው በስራ የሚያግዛቸውን፣ ህይወታቸውን የሚያቀልላቸውን፣ እነሱን ተክቶ ልጆቻቸውን የሚንከባከብላቸውን አጋዥ ይፈልጋሉ፡፡ በዚህም ረገድ የቤት ሰራተኞች አገልግሎት ትልቁን ቦታ ይይዛል። በአብዛኛውም ጊዜ አያሌ የቤት ሰራተኞች የወላጆች እና የልጆች…