ልብ-ወለድ

Saturday, 27 August 2022 12:32

የክፉ ቀን መዘዝ!

Written by
Rate this item
(5 votes)
“እናንተ ልጆች ዛሬ ነግሬአለሁ ትንሽ አልበዛም እንዴ?” አለች ሜሪ፤ ወጥ ቤት ውስጥ ጉድ ጉድ እያለች። መንትዮች የሚመስሉት ሁለት ወንድ ልጆቿ ከተፋቀሩና ልፊያ ከጀመሩ ማንም አይችላቸውም። ቤቱን እብድ የዋለበት ያስመስሉታል። በአንድ ነገር ከተጣሉና ከተኮራረፉ ግን ቤቱ ሰላም ያገኛል። ሁለቱም የየግል መጫወቾቻቸውን…
Sunday, 21 August 2022 00:00

ኦ ቀለሟ!

Written by
Rate this item
(5 votes)
“ሀኒ! ምን ሆነሃል? የሆነ ነገር የሚያባርርህ እኮ ነው የምትመስለው!” ዮዲት በጭንቀት ተውጣ ጠየቀችኝ፡፡ ዓመታዊው በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የእግር ኳስ ውድድር ላይ ለብዙ ዓመታት የተሰወረ ጓደኛው ወይም ዘመድን በድንገት ማግኘት የተለመደ ነው፡፡ ግን ግን ከስንት ዘመን በኋላ ቀለሟን እዚህ አገኛታለሁ…
Wednesday, 17 August 2022 20:15

ትሪ እንደ ዶሚኖ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 ለሥራ ጉዳይ ወደ ቀድሞው መ/ቤቴ ብቅ ብዬ ነበር፡፡ አስቸኳይ ጉዳይ ይዤ ያለቀጠሮ ነበር ከረፈደ የደረስኹት፡፡ አለቅየው ከአለቃቸው ዘንድ ስብሰባቸውን ጨርሰው እስኪመጡ ከፀሐፊያቸው ጋር ከመፋጠጥ ክበብ መቀመጡን መረጥሁ፡፡ ሰውየው ግን እስከ ምሳ ሰዓት ከስብሰባ አልወጡም፡፡ ወዳጄ ዳኒ መጣና ምሣ አብረን እንበላ…
Saturday, 06 August 2022 14:17

አስመራቂዋ

Written by
Rate this item
(3 votes)
አዳራሽ ሙሉ ሕዝብ ቆሞ አጨበጨበለት።እሷም ከቆመው ሕዝብ መሐል ናት። አታጨበጭብም። የአድናቆት ንፍገት አይደለም ያላስጨበጨባት። ከሁሉም በላይ ለእሷ ነው ቅርበቱ። የእሱ ስኬት ከማንም በላይ እሷን ነው የሚያስፈነድቃት።መጀመሪያ ነገር ማን ሆነና እሱን ለዚህ ወግ ማዕረግ ያበቃው? እሷ አይደለችም እንዴ! እሷ ባትኖር በዚህች…
Saturday, 30 July 2022 14:38

ቀበጡ ሳቅዋ!

Written by
Rate this item
(5 votes)
 አሁን የምነግራችሁን የፍቅር ገድል በየትኛውም የፈጠራ ሥራ ላይ እንደማታገኙት እወራረዳለሁ፡፡ በሌላ ምክንያት ግን አይደለም። በእውነት የተከሰተ እውነተኛ ታሪክ እንጂ ልብወለድ ባለመሆኑ ብቻ ነው፡፡ የዚህ ታሪክ ብቸኛ ባለቤት እኔ ብቻ ነኝ፡፡ ስለዚህም የትኛውም የደራሲ ምናብ የማይፈጥረው የፍቅር ገድል መሆኑን መቶ በመቶ…
Rate this item
(4 votes)
ከአያቴ ጋር ከቤታችን በረንዳ ላይ ተቀምጠን ስለ አገርና ስለ ትውልድ እንከራከራለን፡፡ እኔም ከ መጠየቅ ወደ ኋላ አልልም፣ አባባም ከማስረዳት አይደክምም፡፡ ‹‹…አባባ ደግሞ ታበዛዋለህ! ሰውና ዛፍ ምን ያገናኘዋል!?›› እለዋለሁ፤ ቀድሞ የሰጠኝን ማብራሪያ ለጥቄ የነገራችንን ቁም ነገርበመከተል፡፡ እያወራኝ ያለው ከደጃችን ስላለው ትልቅ…
Page 7 of 65