ልብ-ወለድ

Saturday, 29 September 2012 09:31

የራሔል እንባ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ደስ ብሏታል! የህይወት ትርጉሟን ብትጠየቅ “እሱ ነው” ብላ የምትመልስበት ልጇ ሁለት ዓመት፤ ሞላው ዛሬ፡፡ ለልደቱ የሚያስፈልጉትን ነገሮች ከከተማ ለመግዛት ልትወጣ ነው፡፡ ልጇ ተኝቷል፡፡ ይዛው ብትሔድ ገዝታ ከምትመለሰው ዕቃ ጋር ስለማይመቻት ለጐረቤቷ ለሀዊ አደራ ብላት ሄደች፡፡ *** ከልጇ አባት፣ ከኤርሚያስ ምርር…
Saturday, 15 September 2012 12:58

የተሼ ደብዳቤ

Written by
Rate this item
(3 votes)
አሁን የት ነው ያለሽው? የትስ ብዬ እፈልግሻለሁ፡፡ ከሰማይ ጠቀሶቹ የራስ ደጀንና የባሌ ተራሮች ወይስ ከሰንሰለታማዎቹ የአማሮ ኮረብቶች? የትስ ብዬ ልሻሽ? ዳሉል ወይስ ደንከል? እንጦጦ ወይስ ዝቋላ… እኮ የት? ዳሞት ወይስ ገንታ? የት? በሀመር ዳኞች በሙርሲ ሜዳዎች በብር ሸለቆዎች በኮንሶ ኩይሳዎች…
Saturday, 08 September 2012 11:03

ገላና ቢጃማ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ቤቱ ድግስ የተውረገረገበት መሆኑ እሙን ነው፡፡ ድግስ ካለ ብዙ ሰው እንደነበረ ምንም ጥርጥር የለም፡፡ አልጫና ቀይ ሽታው ግድግዳው ላይ እንደቀለም የተቀባ ይመስል… መዓዛው ከቤት ሊወጣ አልቻለም፡፡ የትኩስ፣ ትዳር፣ ጐጆ፤ ***
Saturday, 01 September 2012 11:33

ጥላ ፍቅር

Written by
Rate this item
(4 votes)
ትናንት ረፋድ፡- ቃል ልናገራት ድፍረት ያለኝ አይመስለኝም ነበር፡ እንዴት እንደሆነ ሳላውቀው፣ በሚተሳሰር አንደበት ይህንን ተናገርኩ “ሮሚ …ብዙ ጊ..ዜ እንዲህ ላለማሰብ ሞከርኩ… አልቻልኩም፡፡ ጊዜ በሄደ ቁጥር የማብድ ሁላ መሰለኝ፡፡ የትም ብሸሽ የማላመልጠው ፍቅርሽ ከውስጤ አለ፡፡ ቢያንስ … እንደ… ማትጠይኝ አውቃለሁ፡፡ ……
Saturday, 01 September 2012 11:26

ማምሻዎቹ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ብዙ አመት በምድር ላይ ኖሬያለሁ፡፡ አዎ ለአንድ ሰው ብዙ ነው፡፡ ሰባ አመት፡፡ አሁን መሰናበቻዬ ነው፡፡ ውልደቴን ይዛ ብቅ ያለችው ጸሃይ መጥለቂያዋ እንደተቃረበ ስለታወቀኝ፣ የቆየሁባትን፣ የኖርኩባትን ምድር እንድታሰናብተኝ ወዳለችበት ሄድኩ፡፡ ከምድር ጋር ለስንብት ከመገናኘታችን በፊት ሃሳብ ያዘኝ፡፡ ቆይ ተቃቅፈን ተሳስመን ነው…
Saturday, 18 August 2012 13:23

የሲኦል ህልም

Written by
Rate this item
(2 votes)
የመጨረሻዋን መለኪያ እንጥፍጣፊ ሳላስቀር መጨለጤን አስታውሳለሁ፡፡ ግሮሰሪዋን ለቅቄ ወጣሁ - በእኩለ ሌሊት፡፡ እየተደነቃቀፍኩ… እየተደነባበርኩ በውድቅት ቤቴ ደረስኩ፡፡…ሶፋው ላይ ዘፍ! ብዬ ተቀመጥኩ፡፡ የቤቱ ዕቃዎች ውልብ! ውልብ! እያሉ ተሽከረከሩብኝ፡፡ አጥወለወለኝ፡፡ ሕሊናዬን እንደመሳት አደረገኝ፡፡ ልቤም ደቅ! ደቅደቅ! ብላ እንደመቆም ቃጣት ልበል፡፡ …ብቻ ወሰድ…