ላንተና ላንቺ

Rate this item
(0 votes)
ከአሁን ቀደም ሙሉ ጂ የተባለ ሆስፒታል በመገኘት ከሆስፒታሉ ባለቤቶች አንዱዋን ማለትም የጨቅላ ህጻናት እስፔሻሊስት የሆኑትን ዶ/ር ሙሉአለም ገሰሰን አነጋግረን ለንባብ የሚሆን ቁምነገር ማጋራታችን ይታወሳል፡፡ ሙሉ ጂ ሆስፒታል የዶ/ር ሙሉአለም ገሰሰ እና ዶ/ር ገመቺስ ማሞ (ባልና ሚስቶች ናቸው) ሆስፒታል ነው፡፡ ወደሆስፒታሉ…
Rate this item
(0 votes)
”ከ5 ዓመት በፊት ከአዲስ አበባ 6መቶ ኪ.ሜ ርቀት ላይ የምትኖር አንዲት ሴት ለህክምና እኔ ጋር መጣች። አስፈላጊውን ህክምና ከሰጠኋት በኋላ ወደ ምትኖርበት አከባቢ ተመልሳ ሄደች። ከ3 ወይም ከ4 ወራት በኋላ እርግዝና ተፈጠረ። ፅንሱ ወደ 6 ወር አከባቢ ሲደርስ የደም ግፊት…
Rate this item
(2 votes)
“የእንቁላል ማምረቻ (እንቅልጢ) ካንሰር ከዚህ ቀደም ዝምተኛ ገዳይ ተብሎ ይጠራ ነበር”የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት እንዲሁም የመራቢያ አካላት ካንሰር ሰብ ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር መሰረት ኦላና***ከራስ ፀጉር እስከ እግር ጥፍር፤ ከሁካታ እስከ ሹክሹክታ፤ ከፌሽታ እስከ የፀብ እሩምታ፤ ከረሀብ እስከ ጥጋብ፤ ከሀሳብ…
Rate this item
(0 votes)
“ከዚህ ቀደም 1 ጊዜ በቀዶጥገና አማካኝነት የወለዱ እናቶች በቀጣይ በማህፀን ወይም በቀዶ ጥገና የመውለድ እድል (አማራጭ) አላቸው” የፅንስ እና የማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር መብርሃቱ ተኽለበዚህ እትም እናቶች በቀዶጥገና ከወለዱ በኋላ በምጥ መውለድ ስለሚችሉበት ሁኔታ አስመልክቶ ልናስነብባችሁ ያሰናዳነውን የፅንስ እና…
Rate this item
(0 votes)
የስነ ተዋልዶ ጤናን በተመለከተ በተለያዩ ተቋማት የተለያዩ ስራዎች ይከና ወናሉ፡፡ባለፈው ሳምንት ለዚህ እትም እንግዳ የነበሩት ዶ/ር ኃ/ማርያም ሰኚ ቀደም ሲል በጅማ የነበሩ ሲሆን አሁን ለቦርድ ፕሬዝዳንትነት ሲመረጡ የት ሆነው ማህበሩን ሊመሩ ነው የሚል ጥያቄ ከአምዱ አዘጋጅ ቀርቦላቸው ነበር፡፡ እሳቸውም ሲመልሱ‹‹….በእርግጥ…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG ከተቋቋመ ዘንድሮ ሰላሳ ሁለት አመት ሆኖታል፡፡ በዚህም ምክንያት በየአመቱ የሚያካሂደውን አመታዊ ጉባኤውን ባደረገበት ወቅት አዲስ የቦርድ አመራሮች ምርጫ አካሂዶአል፡፡ ለቀጣዮቹ አመታት የማህበሩ ቦርድ ፕሬዝዳንት በመሆን የተመረጡት ዶ/ር ኃይለማርያም ሰኚ የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስት እንዲ…
Page 1 of 64