ላንተና ላንቺ
ከላይ የምትመለከቱት የጡት ስእል የጡትን ተፈጥሮአዊ አቀማመጥ የሚያሳይ ነው፡፡ ስአሉን ለእይታ የጋበዝናችሁ ያለምክንያት አይደለም፡፡ የጡት ካንሰርን መሰረታዊ አመጣጥና ለመከላከልም ምን መደረግ ይገባዋል ከሚል የባለሙያ ትንታኔን ልናስነብባችሁ ነው፡፡ ዶ/ር አበበ ፈለቀ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የቀዶ ሕክምና ባለሙያና አሲስታንት ፕሮፌሰር ለርእሱ ማብራሪያ…
Read 10182 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በሰብ ሰሃራ አፍሪካ በጥንዶች መካከል በአማካኝ እስከ 15ኀ በመቶ የሚሆኑት የኤችአይቪ ውጤታቸው የተለያየ ሆኖ ይገኛል፡፡ በብዙ ጥናቶች እንደሚታየው ሴቶች 60 ወንዶቹ 40 ኤችአይቪ ፖዘቲቭ ሆነው ይገኛሉ፡፡ ሳይንቲስቶችንም ግራ በሚያጋባ ሁኔታ ጥንዶች ውጤታቸው አንዳቸው ፖዘቲቭ አንዳቸው ደግሞ ኔጌቲቭ ይሆናሉ፡፡ በዚህ እትም…
Read 27179 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“ እኔ ወደጋንዲ ሆስፒታል የመጣሁት ሁለት ሴት ልጆች የመደፈር ጥቃት ስለደረሰባቸው ነው፡፡ ልጆቹ የጎረቤት እና የራሴ ሲሆኑ የጎረቤ ልጅ የዘጠኝ አመት ስትሆን የእራሴ ግን የሰባት አመት ናት፡፡ ልጆቹ ለእኛ እንደነገሩን ከሆነ የመደፈር ጥቃት የተፈጸመባቸው አንድ ጊቢ አብሮን በሚኖር ሰው ነው፡፡…
Read 4039 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ለተፈጸመባቸው ሴቶች የህክምና ማስረጃ መስጠት እና በመረ ጃው የህግ ተጠቃሚነት ምን ይመስላል በሚል ዶ/ር ብርሀኑ ከበደ ያደረጉት አንድ ጥናት እን ደሚጠቁመው አስገድዶ መድፈር የወሲብ ጥቃትን ማድረስ እንደመሆኑ ለስነተዋልዶ ጤና መጉ ዋደል የሚያደርስ ነው፡፡ ዶ/ር ብርሀኑ ጥናቱን ያደረጉት…
Read 3761 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Cervical cancer… የማህጸን በር ካንሰር ...80% ያህል በታዳጊ አገሮች ይከሰታል የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፣የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር እና ጀርመን የሚገኘው ማርቲን ሉተር ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ የማህጸን በር ካንሰርን ለመከላከል የሚያስችል ፕሮጀክት ተግባራዊ ለማድረግ በአዲስ አበባ ስብሰባ አካሂደዋል፡፡ እንደአውሮፓውያኑ የጊዜ ቀመር…
Read 5656 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የስነተዋልዶ ጤና ምንነት በአለም አቀፍ ደረጃ ተመሳሳይ ቢሆንም ምክንያቶቹ ግን በታዳጊ አገሮች በአብዛኛው የተለዩ ናቸው፡፡ በታዳጊ አገሮች የሚገኙ እናቶች በ 5/ማይል እርቀት የጤና ጣቢያ ካገኙ ደስተኞች ናቸው፡፡ በታዳጊ አገሮች የሚገኙ እናቶች ጤና ጣብያው ምንግዜም በስራ ላይ ሆኖ ከቆያቸውና ለታካሚዎች በቂ…
Read 3527 times
Published in
ላንተና ላንቺ