ላንተና ላንቺ
ጨቅላ ህጻናት የተሟላ ጤንነት ይዘው ቢወለዱም እንኩዋን ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደ ረገላቸው በቀላሉ እንደሚሰበሩ እቃዎች ተደርገውሊታዩ ይገባል፡፡ ጨቅላ ህጻናት አንዳንድ ጊዜ ከክብደት በታች ሆኖ መወለድ፤የመወለጃ ጊዜያቸው ሳይደርስ የመወለድ እጣ ሊገጥ ማቸው ይችላል፡፡ እነዚህን ጨቅላዎች ተንከባክቦ ሰው የሚባለው ደረጃ እንዲደርሱ ለማድረግ በእንክብካቤ…
Read 348 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ለለጨቅላሽ በጥቂቱ የሚለውን በርእስነት የተጠቀምንበትን አባባል ያገኘነው ዶ/ር ሙሉአለም ገሰሰ ተሰማ በ2015 ከሳተሙት ባለ 134/ገጽ መጽሐፍ ላይ ነው፡፡ ዶ/ር ሙሉአለም ገሰሰ የሃምሳ አለቃ ገሰሰ ተሰማ ልጅ ሲሆኑ አባታቸው በደርግ ስርአት ከሱማሌ ጋር በነበረው ጦርነትምክንያት በመሰዋታቸው ወደ ኩባ ተልከው ህክምናን አጥንተው…
Read 426 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 02 December 2023 20:15
“የጡት ካንሰር መታከም የሚችል የካንሰር አይነት ነው” ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ሐናን አለባቸው
Written by ሃይማኖት ግርማይ ከኢሶግ
ከዚህ ቀደም በነበረው እትም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የቀዶ ጥገና ህክምና ስፔሻሊስት እንዲሁም የጡት፣ የእንቅርት እና ተያያዥ እጢዎች ሰብ ስፔሻሊስት የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ሐናን አለባቸው ስለጡት ካንሰር የሰጡትን ሙያዊ ማብራሪያ ለንባብ ማቅረባችን ይታወሳል። የዚህ ቀጣይ ክፍል እንሆ…
Read 396 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“ካንሰርን አሸንፌያለው......”ሲስተር ዘውድነሽ ወልዴበዓለም አቀፍ ደረጃ ለሞት ከሚያደርሱ በሽታዎች ውስጥ የሚመደበው የካንሰር በሽታ ከሚያጠቃቸው ሰዎች መካከል 12 በመቶ በጡት ካንሰር መሆኑ ይነገራል። በኢትዮጵያ ደግሞ ከመላው የካንሰር ተጠቂዎች ውስጥ 34በመቶ በጡት ካንሰር የተጠቁ ናቸው። እ.ኤ.አ 2020 የዓለም የጤና ድርጅት ባወጣው መረጃ…
Read 1091 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በህክምናው አለም የሚተገበሩ የስነምግባር እሴቶች፡-የታካሚን ግለሰባዊ ማንነት ማክበር፡፡ ታካሚን የሚጠቅም ነገር ማድረግ፡፡ ታካሚን አለመጉዳት፡፡ ለታካሚ ፍትህ መስጠት፡፡ ዶ/ር ገላኔ ሌሊሳ የማህጸንና ጸንስ ህክምና እስፔሻሊስትና በአሁኑ ጊዜ ደግሞ የመካንነትና ከስነተዋልዶ ጤና ጋር ተያያዥነት ያላቸው የሆርሞን ችግሮች እስፔሻሊስትነት በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል…
Read 2194 times
Published in
ላንተና ላንቺ
• ‹‹….አንድ ሐኪም ተመርቆ ወደ ስራ ሲገባ ህብረተሰቡን በታማኝነትና በቅንነት ለማገልገል ቃል ይገባል…››• ሐኪሙ በሚያጋጥመው ነገር ቢከፋም ቢደሰትም ለታካሚው የሚሰጠው አገልግሎት ወጥና ደረጃውን የጠበቀ ሊሆን ይገባል፡፡ሰዎች ባለን ልማድ ምንግዜም ተገደን ለምናደርገው ነገር ቅድሚ እንደምንሰጥ ይነገራል፡፡ ለምሳሌ መኪና የምንነዳ ከሆነ አመታዊ…
Read 883 times
Published in
ላንተና ላንቺ