ላንተና ላንቺ
የእናቶችንና የቅድመ ወሊድን ሞት ለመቀነስ የጤና አገልግሎቱን እንደገና መፈተሸ ወይንም ማስተካከል የሚል ሀሳብ ባለው መሪ ቃል የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር እንደውጭው አቆጣጠር ፌብሩዋሪ 13-14/2023 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ደግሞ የካቲት 6-7 በአዲስ አበባ 31ኛውን አመታዊ ጉባኤውን አካሂዶአል፡፡በአዲስ አበባ የተካሄደው 31ኛው አመታዊ…
Read 777 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ጥር - በኢትዮጵያ ስለእናቶች ደህንት የሚወሳበት ወር ኢትዮጵያ የእናቶችን ሞት በተመለከተ ባለፉት አስርት አመታት ከፍተኛ ለውጥ ማስመዝ ገቡዋ አለም የተነጋገረበት ነው፡፡ እንደውጭው አቆጣጠር በ2000 አመተ ምህረት የነበረው የእናቶች ሞት ከ100,000 በህይወት ከሚወልዱ ወደ 871 የሚሆኑ እናቶች ይሞቱ ነበረ ይህ ቁጥር…
Read 812 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከማህጸን ውጪ ስለሚፈጠር እርግዝና ምንነት፣በዚህ ርእሰ ጉዳይ ላይ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት ከሆኑት ዶ/ር ሰኢድ አራጌ ጋር ያደረግነውን ቆይታ በዚህ ጽሁፍ ለንባብ አቅርበናል። እርግዝና የወር አበባ በቀረ በ1 ሳምንት ግዜ ውስጥ ይታወቃል። ስለሆነም አንዲት እናት የወር…
Read 924 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ወንድ ልጅ በተፈጥሮው ሙሉውን ጊዜ የዘር ፍሬ እያመረተ ይኖራል፡፡ሴት ልጅ ስትወለድ የተወሰነ ቁጥር ያለው እንቁላል ይዛ ነው የምትወለደው፡፡ የወር አበባ ተፈጥሮአዊ ሁኔታ ምንድነው? የማህጸንስ መስተንግዶ ምን ይመስላል? የሚለውን እና ከወር አበባ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ጥያቄዎች ለጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስቱ ዶ/ር…
Read 1321 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የዚህ እትም እንግዳችን አቶ ፈቃዱ ማዘንጊያ ናቸው አቶ ፈቃዱ ማዘንጊያ በአዋላጅ ነርሶች ማህበር ስራ አስኪያጅ ሲሆኑ በአዋላጅ ነርስነት ሙያቸው ለ19 አመት ያህል ሰርተዋል፡፡ አቶ ፈቃዱ በተለይም በኢትዮጵያ የነበረውንና አሁን ያለውን የእናቶች ሞት እንደሚከተለው አብራርተዋል፡፡ ‹‹…በኢትዮጵያ የነበረውን የእናቶች ሞት ለመቀነስ ባለፉት…
Read 784 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም ላይ በየወሩ ለመውለጃ እድሜ የሚጠጉ 1.8 ቢሊዮን የሚሆኑ ሴቶች የወር አበባ ያያሉ።የወር አበባን በተመለከተ ከብዙ ሴቶች የተለያዩ ገጠመኞች ይሰነዘራሉ፡፡ ከእነዚህም መካከል፤የወር አበባ መምጫው የተስተካከለ አይደለም፡፡ አንዳንዴ በሁለት ወር እና ከዚያ በላይ ቆይቶ ይመጣል የሚሉ አሉ፡፡ በየአስራ አምስት ቀኑ ይመላለሳል…
Read 1061 times
Published in
ላንተና ላንቺ